ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ሃላ/የተ/የግ/ማሕበር መቐለ ቅርንጫፍ ፅሕፈት የተለያዩ ብረቶችና ብሎኖች በዝግ ጨረታ ኣወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል በጨረታዉ ለመሰተፍ የሚፍልግ ማንኛዉም ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቅያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት ኣምስት ቀናት ዉስጥ ተጫራቾች ብረታ ብረቱን የሚገዙበትን የኣንድ ኪሎ ዋጋ ከነቫቱ በጨረታ ሠሰነድ ቅፅ ሞልተዉ በፖስታ በማሸግ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ ሳጡን ዉስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሓሙስ ሰነ 4, 2012 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሶኒ ሰነ 8, 2012 03:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:10,000
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሶኒ ሰነ 8, 2012 03:30 ቅደሚ ሰዓት
  • ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 የጨረታ ሰነዱን ከቅ/ጽ/ቤቱ የማይመለስ ብር 100.00 በመግዛት መዉሰድ ይኖርባቸዋል

2 ተጫራቾች ብረታ ብረቱ ሰነድ ማንኛዉም ቀንና ሰዓት ዓዲ ሓቂ ገበያ በሚገኝዉ የድርጅታችን መገጣጠምያ እና ጥገና ግቢ በኣከል ቀርበዉ ማየት ይችላሉ

3 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ለዕቃዉ ብር 10,000.00 ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት በ ስፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል

4 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት በቀን 08/10/2012ዓ/ም በ 3፡00 ተዘግተዮ በዚያዉ ወን ጥዋት በ3፡30 በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ይከፋታል

5 ኣሸናፊዉ ክፍያዉን በፈፀመበት በሦስት ቀናት ዉስጥ ዕቃዎችን ማንሳት ይኖርበታል ካላነሳ የቦታ ክራይ በቀን ብር 200 ይከፍላል

ለበለጠ ማብራርያ 03 44 40 51 04/ 09 14 72 99 89

ድሕሪት
ጨረታ መደብ