መከላከሊ ሀገር ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

1 ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉን የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ ማስረጃቸዉ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ጨረታ ሰነዱ ከፋይናንስ ቢሮ የማይመለስ 100.00 ብር በመክፈል ከ25/01/2011 -05/02/2011 ዓ/ም እሰከ ከቀኑ 8:00 ሰዓት ድረስ መግዛት የሚችሉ መሆኑን እየገለፅን ኣንድ ተጫራች ከኣንድ ሰነድ በላይ መግዛት አይችሉም።

4 ተጫራቾች ግብር የመክፈል ግዴታቸውን በግብር ምዝገባ ባለስልጣን የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ኣለበት።

5 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በመምሪያ ሰነድ በዝርዝር በተቀመጠው መሰረት ብቻ በታሸገ ፖስታ ከ 25/01/2011 -06/02/2011 ዓ/ም ለዚሁ በተዘጋጀው ጨረታ ሳጥን በማስገባት ጨረታው በ06/02/2011 ዓ/ም በ8:30 ተዘግቶ በዕለቱ በ9:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው የመከላኪያ ባለ 3 ኮከብ ሆቴል ግንባታ ፕሮጀክት ይከፈታል።በፕሮጀክቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ።

6 እያንዳንዱ ተሳታፊ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒሶ 15000.00 ብር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

ኣድራሻ መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተፕራይዝ ዳሎል ሙስሊ-ባዶ ኣስፋልት መንገድ ዲዛይንና

ስልክ ቁጥር 0986-894646