ቢሮ ልምዓት ከተማ ንግድን ኢንዱስትርን ክልል ትግራይ

1 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁና የ2010 ዓም የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ

2 በገንዝብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር በአገልግሎት አቅራቢዎቸ ዝርዝር ዉስጥ ለመመዝገባቸዉ የምስክር ወረቀትና የቫት ሰርተፈኬትና የመጨረሻ ወር ዲክለር ያደረጉበትን እና TIN No ማቅረብ የሚችሉ

3 ተጫራቾች ጨረታ ሰነድ ለመዉሰድ የማይመለስ ብር 50 በመክፈል መዉስድ ይችላል

4 ተጫራቾች በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከ29/ 09/2009 ዓም እስከ 14/10/ 2010 ዓም 4:00 ሰዓት ተካታታይ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት በትግራይ ከተማ ልማት ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 59 መዉስድ ይችላሉ

5 ጨረታዉ 14/10/ 2010 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን 5:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

6 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ /40,000 አርባ ሺ ብር/ በስፒኦ : በምክንያት ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና/ Unconditional/ እና ባንክ የተረጋገጠ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ማስያዝ የሚችሉ

7 ተጫራቾች ኮምፒተርና ተዛማጅ /ኤሌክትሮኒክስ/እቃዎች ጨረታ የሚሸጡበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤምቨሎፕ በማድረግ ቴክኒካልና ፋይናንሻል ኦርጅናል እና ኮፒ በማድረግ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት በትግራይ ከተማ ልማት ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 59 ጨረታዉ ሳጥን ማስገባት ይቻላል

8 ተጫራቾች ሰነድ ላይ የተዘረዘሩትን እቃዎች በእያንዳንዱ የተቀመጠ ዋጋ ከነቫቱ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል

9 በጨረታዉ ሰነድ ላይ የዘረዘሩትን እቃዎች በእያንዳንዱ የተቀመጠ ዋጋ ስርዝ ድልዝ ካለዉ ከጨረታዉ ዉጪ ይሆናል በእያንድንዱ ገፅ ማህተምና ፊርማ መኖር አለበት ሰነድ ጨረታዉ በሙሉ ሆነ በከፊል ማስቀረት ከጨረታዉ ዉጪ ያደርጋል እቃዉ ገቢ የሚደረግበት ቀን ከኣሸናፊዎች ዉል ከታሰረበት በ5 ተካታታይ ቀናት ይሆናል

10 ቢሮ የተሸላ መንገድ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 251 03 42 40 01 29 ፋክስ ቁጥር 0344 40 8973 ኣድራሻ መቀለ ሃወልቲ ክፍለ ከተማ ከደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ ፊት ለፊት እንገኛለን