ዩንቨርስቲ መቐለ

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን 30/6/2010

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን በ 16ኛዉ ቀን

1 በዘረፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለዉና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

2 በቀረበዉ ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና ናሙና መሠረት ማቅረብ የሚችል

3 የተጫማሪ እሴት ታክስ ቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል

ምድብየጨረታ አይነትየጨረታ ማስከበሪያደረጃ
ሎት - 1Geotechnical investigation using core drilling machine20,000.00
ሎት - 2የሰራተኛ የደንብ ልብስ50,000.00
ሎት - 3የፅዳት እቃዎች50,000.00
ሎት - 4የህትመት ዉጤቶች እና የህትመት አገልግሎት70,000.00
ሎት 5 የመስተንግዶ አገልገሎት50,000.00
ሎት 6ንፁህ ዉሃ መጠጥ አቅርቦት60,000.00
ሎት 7የታሸገ ዉሃ ኣቅርቦት50,000.00
ሎት 8 የፅዳት ስራ አገልግልት100,000.00
ሎት 9 የጥበቃ ስራ አገልግሎት100,000.00
ሎት 10የፈሳሽ ቆሻሻ ማስወገድ አገልግሎት100,000.00
ሎት 11የተሽከርካሪ ጎማ50,000.00

4 በባንክ የተመሰከረለት ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርስቲ ስም ማስያዝ የሚችል

5 ማንኛዉም ተጫራች ለህንፃ ግንባታ የማይመለስ ብር 100.00 /ኣንድ መቶ ብር/ በመክፈል ለዚሁ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ መዉሰድ ይችላሉ

5 ማንኛዉም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዋናዉ ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መዉሰድ ይችላል

6 ጨረታዉ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛዉ ቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይችላሉ

7 ጨረታ ከወጣበት በ16ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ በተመሰሳይ ቀን ልክ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል :: 16ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚጥለዉ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ላይ ይከፈታል

8 በጨረታ አሸንፎ በወቅቱ ወል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም

9 ዩኒቨርስቲዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መብራሪያ በስልክ ቁጥር 934 441 47 84/ 0914727448 ደዉሉ ማነጋገር ይቻላል

የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጽቤት ቢሮ ቁጥር C21-201 : ፓሳቁ 231 እንዳየሱስ ግቢ መቐለ ዩኒቨርስቲ መቐለ