SOS Children’s Village Ethiopia

የጨረታ ማስታወቂያ

ኤስ ኦ ኤስ የህፃናት መንደሮች መቀሌ ፕሮግራም ከዚህ የጨረታ ማስታውቅያ ጋር ተያይዘው የተዘረዘሩት ያገለገሉ ንብረቶች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ተጫራቾች የሚሸጡትን እቃዎች በስራ ሰዓት ከህዳር ዐ1 ቀን 2018 ዓም እስከ ህዳር ዐ9 ቀን 2018 ዓም በስራ ሰኣት ብቻ መቀሌ ሰሜን ክፍለ ከተማ ቀበሌ ኢንዳስ መስሪያቤታችን ግቢ ውስጥ በአካል በመምጣት ማየት ይችላሉ።

1. ሙሉ የጨረታ ሰነድ መግዥያ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000038390035 ኤስ ኦ ኤስ የህፃናት መንደር 300.00 በመክፈል ስሊፕ ይዞ በመምጣት አልያም በአካል ቀርበው ካሽ በመክፈል ከኤስ ኦ ኤስ የህፃናት መንደር መቀሌ ፕሮግራም ቢሮ ማግኘት ይችላሉ።

2. ጨረታው የሚዘጋው ህዳር 11 ቀን 2018 ዓም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ነው፡፡

3. ጨረታው የሚከፈተው የመጨረሻው ከተጠናቀቀ በኋላ በተጫራቾች ወይም ተወካዮች በተገኙበት ህዳር 11 ቀን 2018 ዓም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ነው፡፡ ተጫራቾችም ሆኑ ተወካዮቹ ቢኖሩ ባይኖርም ጨረታው ይከፈታል።

4. የመንግስት ታክሶች፣ ክፍያዎች እና የባለቤትነት ማስተላለፍ ክፍያዎች (ካለ) በገዢው ይሸፈናል::

5. ብቁ እጩ ተወዳዳሪዎች ከዚህ በታች በተጠቀሰው ስልክ ቁጥር ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይችላሉ።

6. ተጫራች ለእያንዳንዱ በ (Lots (ጥቅል) እቃ ጨረታ ወይም የፈለገውን ያህል ጥቅል

7. አሽናፊ ተጫራቾች ላሸነፉት ዕቃዎቹ በ5 (አምስት) ቀናት ውስጥ መክፈል

8. ተጫራቾች ክፍያውን ከፈጸሙ በኋላ ባሉት ሁለት ቀናት ውስጥ የከፈሉትን ዕቃ ንሳት ይጠበቅባቸዋል፤

ኤስ ኦ ኤስ የህፃናት መንደሮች በኢትዮጵያ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡