ማሕበር ልምዓት ትግራይ

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏

ድርጅታችን ማሕበር ልምዓት ትግራይ አዲስ አበባ ፅ/ቤትና ሕድሞና ታወር ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ንብረቶችን በግልፅ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋሉ፡፡

  1. ያገለገሉ አርማታ ብረት፣ ቆርቆሮ፣ አሉሙኒየምና፣ እንጨቶች
  2. ያገለገሉ የቢሮ እቃዎች፣ ያገለገሉ ኮምፒተሮች፣ ፕሪንተሮችና ፎቶ ኮፒ ማሽኖች፣ የተለያዩ ያገለገሉ የመኪና ጎማዎች

ስለሆነም ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ከላይ የቀረቡትን ንብረቶች በጥቅል ለመውሰድ እስከ መስከረም 5/2017 ዓ/ም ንብረቶቹ ባሉበት ቦታ በአካል ተገኝተው በማየትና የንብረቶቹን ዝርዝር የያዘ ሰነድ ከቢሮ ቁጥር 10 መውሰድ የሚችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን መስከረም 6/2017 ከጧቱ በ4 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ለተራ ቁጥር 1 እና 2 ብለው በመለየት በሁለት የታሸጉ ፖስታዎች አዘጋጅተው ትልማ ህድሞና ታወር 7ኛ ፎቅ በሚገኘው አዳራሽ በአካል ይዘው በመቅረብ እንዲጫረቱ ይጋብዛል፡፡

ማሳሰቢያ፡

  • ተጫራቾች ለተራ ቁጥር 1 እና 2 ብለው ለይተው ካላቀረቡ ዋጋቸው ውድቅ ይሆናል
  • ከቀረቡት ምድቦች ውስጥ በከፊል ማንሳት አይቻልም
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር +251-116-39 3926 +251911-36 2095 +251-911 436 850