ላዕለዋይ ቤት ፍርዲ

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏

በአፈ/ከሳሽ፦ አቶ ፋሲል በርሀ እና በአፈ/ተከሳሽ፦ አቶ ፀሃየ ፀጋይ መካከል ባለው የአፈፃፀም ክርክር ጉዳይ የአፈ/ተከሳሽ የሆነ ቤትና ቦታ በመቀሌ ከተማ ዓ/ሓቂ ክ/ከተማ የሚገኝ አዋሳኙ በምስራቅ- ተክለገርግስ ፣ በምዕራብ መንገድ ፣ በሰሜን- አለምሰገድ ፣ በደቡብ ምሩፅ ስፋቱ 175 ሜ/ካሬ የሆነ በመነሻ ዋጋ 2,614,243,84 (ሁለት ሚልዮን ስድስት መቶ አስራ አራት ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሶስት ብር ከ 84/100 ሳንቲም) በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ይሸጣል። ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው የሚካሄድበት ቀን ደግሞ በ22/01/2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00-5፡00 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ ስለሚካሄድ መጫረት የሚፈልግ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ተገኝቶ እንዲጫረትና የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ውጤት የሚቀርብለት ደግሞ በ22/01/2017 ዓ/ም በ8፡00 ሰዓት መሆኑን የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኣዟል።

የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍትሐብሄር ችሎት ቁጥር 2