ተ.ቁ | የእቃው አይነት | መለኪያ | ብዛት | የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ ብር | የጨረታ መዝግያ ቀንና ሰዓት | የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት |
የደንበኛ መረጃ የያዘ መለያ ካርድ በማተምና ካርዱ በጠሪ ላይ የሚለጠፍበት ማጣበቂያ ፕላስተር (Double Sided Adhesive Tape) በማጣበቅ በቀረበ ሳምፕል መሠረት | ቁጥር | 320,000 | 73,824.00 | 28/03/2016 ዓ.ም. ሰዓት 8፡30 | 28/03/2016 ዓ.ም. ሰዓት 8:30 |
ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ የዘመኑን ግብር የተከፈለበት የንግድ ፈቃድ ያለው ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin No./ እና የገንዘብ ሚኒስተር የምዝገባ ምስክር ወረቀት በጨረታው መተፍ ይችላል፡፡
ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫ የያዘው የጨረታ ሰነድ ጨረታ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 28/03/2016 ዓ.ም በአለው ጊዜ ዘወትር በሥራ ሰዓት ቢሮ ቁጥር 32 በመምጣት የማይመለስብር 300.00 /ሦስትመቶብር/ በመክፈልመግዛትይችላሉ፡፡
ተጫራቾች ከጨረታ ዋስትማስከበሪያበስምበሚያቀርቡትከትግራይክልልኤሌክትሪክአገልግሎትተብሎለእቃውብር 73,824.00/ሰባሦስትሺህስምንትመቶሃያአራትብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ CPO ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (Bid Bond) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
አድራሻ፡- መቐለከተማፕላኔትሆቴልአጠገብየሚገኘውየኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎትየትግራይክልልጽ/ቤት 3ኛፎቅፕሮኩዩርመንትሎጀስቲክስዌርሃውስእናፋሲሊቲቢሮቁጥር 31 መሆኑንእናሳውቃለን፡፡
ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ቴክኒካል “ኦሪጅናል እና ኮፒ” እና ፋይናንሻል “ኦሪጅናል እና ኮፒ” በማለት በተለያዩ ፖስታ በማሸግ ጨረታ ቁጥር ት/ክ/ኤ/አ/009/2015 ትግራይ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጽ/ቤት የሚል ምልክት በማድረግ እስከ 28/03/2016 ዓ.ምከቀኑ 8፡30 ሰዓትድረስከላይበተጠቀሰውአድራሻለዚሁጨረታ በተዘጋጀውሳጥንውስጥማስገባትይኖርባቸዋል፡፡
ጨረታው ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትከቀኑ 9፡00 ሰዓትላይይከፈታል፡፡
ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 09 14 12 65 26 መደወል ይችላሉ፡፡
የኤሌክትሪክ አገልግሎት ጽ/ቤት የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
በኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎትየትግራይክልልጽ/ቤት