- · የጨረታመ/ቁጥር 002/2013
- 1. ተጫራቾች ለወጣው ጨረታ በዚህ የሥራ ዘርፍ የተሰማሩ፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸው ተጫራቾች ይጋብዛል።
- 2. ለጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው ከፋይናንስ ተቋሞች CPO ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- 3. ዕቃዎቹ ዓዲ-ግራት- የ20ኛ ክ/ጦር ግቢ በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል።
- 4. ተጫራቾች ማስረጃ በየራሳቸው ፎቶ ኮፒ አድርገው ማቅረብ የሚችሉ ዋናውን ሲጠየቁ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለበት።
- 5. የጨረታሰነድከጥቅምት 14/02/2013 ዓ.ምእስከጥቅምት 24/02/2013 ዓ.ምዘወትርበሥራሰዓትከ20ኛክ/ ጦርግዥዴስክቢሮብር 100.00 (አንድመቶብር) በመግዛትመውሰድይችላሉ።
- 6. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዕለቱ 24/02/2013 ዓ.ምከጠዋቱ 3፡00 ሰዓትተዘግቶበዕለቱ 3:30 ሰዓትጨረታው ይከፈታል።
- 7. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ሎት 1. የሰብል አልባሳት ግዥ
- ሎት 2. ለስልጠና እና ለትም/ት መረጃ የሚውል ማቴሪያል ግዥ
- ሎት 3. ለጀኔሬተር እና ለዳቦ ማሽን እንዲህም ለኦፊስ ማሽን መለዋወጫ የሚውል ዕቃዎች ግዥ
- ሎት 4.ለቤትና ለካምፕ ቀላል ጥገና የሚውል የተለያዩ ማቴሪያሎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ለበለጠመረጃበስልክቁጥር፡- 0342455429/0987394858/0931102471/ደውሎመጠየቅይቻላል፡፡
አድራሻ፡-ክልል....ትግራይ...ዞን....ምሥራቃዊቦታ.......አዲ-ግራትየ20ኛክ/ጦርካምፕ
ሀገርመከላከያሚኒስቴርበሰሜንዕዝወ/መምሪያየ20ኛክ/ጦርግዥዲስክ