ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 20/2/2013 እስከ 11 : 30
ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : 20/2/2013 እስከ 4:30
ተቁ | የትራንስፖርት ዓይነት |
1 | ሎውቤድ |
2 | ሃይቤድ |
3 | ትራክ |
4 | ትራክትሬለር |
- 1. ተጫራቾች ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
- 2. ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መግለጫ የያዘውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራቀናትየማይመለስ 100 (አንድመቶ) ብር በመክፈል እስከ ጥቅምት 20/2013 ዓ.ምእስከ 11፡00 ሰዓት ድረስ መቐሌ የሚገኘው የሱር ኮንስትራከሽን ዋና ቢሮ እንዲሁም አዲስ አበባ 12ኛ ፎቅ የሚገኘው ቢሮችን ቢሮ ቁጥር 1202 በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
- 3. ተጫራቾች የጨረታ ማስረከብያብር 100,000.00 (አንድመቶሺህብር) በሲፒኦወይምባንክከጋራንቲ ከጨረታው ፖስታ ጋር ማስገባት አለባቸው፡፡
- 4. የጨረታው ተጫራቾች ወይምወኪሎቻቸውበተገኙበትጥቅምት 20/2013 ዓ.ምከጠዋቱ 4፡30 ሰዓትመቀሌየሚገኘውዋናቢሮይከፈታል፡፡
- 5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፡-ከደምበልወደቦሌየሚወስደውመንገድሜጋህንፃአጠገብ፡፡
መቀሌዋናቢሮስልክቁጥር፡- 011-558-43-78
ሱርኮንስትራክሽንኃላ/የተ/የግ/ማህበር