Ethiopian Agricultural Transformation Agency (ATA)

በመሆንም ጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልጉ በዘርፉ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ እና የዘመኑን ግብር ለመኽፈላቸዉ ማስረጃ ማቅረብየሚችሉ ተጫራቾች ዘወትር በሥራ ሰዓት በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ

1 ጨረታዉ ነሃሴ 27ቀነ 2012ዓ/ም ከሰዓት በሃላ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 8፡30 ሰዓት በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ይከፈታል ስለዚህ ሽያጭ አፈፃፀም በጨረታ ሠነዱ በተገለፀዉ መሰረት የሚፈፀም መሆኑን እየገለፅን ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ጠቅላላ የጨረታ ዋጋዉን 5% በስፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል

2 ተጫራቾች ከላይ የተገለፀዉን መጠን በሙሉ ወይም በከፊል መጫረት ይችላሉ

3 ድርጅቱ የታሸለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስልክ ቁጥር 03 44 41 37 79/09 23 41 21 32