ጨረታዉየሚዘጋበትቀን - በ16ኛዉቀንከጥዋቱ 3:30
ጨረታዉየሚከፈትበትቀን - በ16ኛዉቀንከጥዋቱ 4:00
1 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
2 በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፣
3 የተጨማሪ እሴት ታክስ / ቫት/ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣
4 የታደሰ የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣
5 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (taxpayer identification number) ማቅረብ የሚችል፣
መለያ | የጨረታው ኣይነት | የጨረታ ማስከበሪያ ብር | ደረጃ |
Lot 1 | የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች | 25,000.00 |
6 በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ/ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማሰያዝ የሚችል
7 ማንኛውም ተጫራች የተዘረዘሩት ዕቃዎች ያለምንም ክፍያ ለዚህ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቐሌ ዩኒቨርሲቲ የህግና ስነመንግስት ኮሌጅ ግዥና ንብረት አስተዳደር ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፡፡
8 የጨረታዉ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ጥዋት 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
9 ጨረታውከወጣበትበ16ኛውቀን ጥዋት 3:30 ሰዓትየጨረታሳጥንተዘግቶበተመሳሳይቀንልክበ4፡00 ሰዓትተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበግልፅይከፈታል፡፡ 16ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየሥራቀንበተመሳሳይሰዓትይከፈታል፣
10 በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም፣
11 ዩኒቨርሲቲው የተሻለ እማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለበለጠማብራሪያ
የህግናስነመንግስትኮሌጅየግዥናንብረትአስተዳደርፅ/ቤትቢሮቁጥር CLG-0004
ስቁ 0344 408382/0914706510፣ፖሳቁ. 4051
ዓዲሓቂግቢ፣መቐለዩኒቨርሲቲ
በመቐለዩኒቨርስቲየህግናስነ-መንግስትኮሌጅ