ቤት ፅሕፈት ትልምን ፋይናንስነ ወረዳ ራያ ዓዘቦ

1 ተፈላጊ የስራ ዝርዝር ከዚህ ጋር በተያያዘዉ ሰንጠረዥ ላይ ተመልክታል

2 ተወዳዳሪዎች በዚህ ዉድድር ላይ ለመሳተፍ በዉሃ ኮንስትራክሽን ስራ በደረጃ 10 ከዚያ በላይ ፣ የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር በመንግስት ኣቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገበ ያኣቅራቢነት ካርድ ባት ሰርተፈኬትና ያለፈዉወር ዲክለር ያደረጉበት ዲክላረስዮ በደረጃ ደኣንት ማያያዝ ኣለባቸዉ

3 ፐሮፎርማ ኣየር ላይ የሚቆይበት ከ 21/04/2012 ዓ/ም እስከ 30/04/2012ዓ/ም

4 ፕሮፎርማ በታሸገ ፖስታ ዉስጥ ሆኖ እስከ 30/04/2012ዓ/ም እስከ 3፡00ለረያ ኣዞቦ ወረዳ ፋይናንስና ኢኮኖሚያዊ ልማት ፅ/ቤት ደርሶ ልክ3፡30 በተመሳሳይ ቀን ራሳቸዉ ወይም ሕጋዊ ወኪላቸዉ ባሉበት በፕሮፎርማ ይከፈታል

5 ተጫራቾች 1 ዓመትት በላይ የስራ ኣፈፃፀም መቅረብ የሚችል በተመሳሳይ ስራ ያለዉ ፕሮጀክት በጥሩ ሁኔታ መፈፀሙ ማስረጃ ማቅረብ ኣለበት

6 የጨረታ ማስከበርያ 3000 በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ ማስያዝ ኣለበት

7 ሁሉም ኣይነት የጨረታ ሰነድ መሸጫ ብር 50 ሆኖ የራያ ኣዞቦ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ቢሮ ቁጥር 4 መዉሰድ ይችላል

8 ኣሸናፊዉ ተጫራች ዉል ካሰረበት ጊዜ ጀምሮ 90 ተከታታይ ቀናት ሰርቶ ማስረከብ ኣለበት

9 መስያ ቤታችን የታሻለ ኣማራጭ ካገኝ በከፊልም ሆኖ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 03 46 64 01 72/209