⚡ AI ቅልጡፍ ፅማቕ
* **አስፈላጊ ቀናት፡** የጨረታ ማብራሪያ መጠየቂያ እስከ ነሐሴ 17 ቀን 2018 (Aug 23, 2026) ሲሆን፣ ጨረታው ነሐሴ 22 ቀን 2018 (Aug 28, 2026) ከጠዋቱ 10:00 ሰዓት ተዘግቶ በ10:30 ሰዓት ይከፈታል።
* **የጨረታ ማስከበሪያ፡** ተጫራቾች ብር 900,000.00 በCPO ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ባልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (Unconditional Bank Guarantee) ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ አለባቸው።
* **ዋና ዋና መስፈርቶች፡** የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይነት እና የቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ በኢ-መንግስት ግዥ (e-GP) ስርዓት መመዝገብ እና ጨረታው ከመከፈቱ በፊት Private Key በሲስተሙ ማያያዝ ግዴታ ነው።
Package Information
| Invitation Date | Aug 18, 2026, 12:00:00 AM | ||||||
| Procurement Reference No | AKU-NCB-G-0010-2019-BID-Open | ||||||
| Procurement Category | Goods | ||||||
| Market Type | National | ||||||
| Procurement Method | Open | ||||||
| Procurement Classification |
| ||||||
| Procuring Entity | Aksum University | ||||||
| Address | Country:Ethiopia Town:Aksum Street:ksum Room Number:002 Telephone:>+251924780108 Email:kelewerkbelay@gmail.com Po Box:1010 Fax:0347753340 |
Lot Information
| Object of Procurement | Procurement of Food and Beverages |
| Description | LOt-06 አንደኛ ደረጃ የፈርኖ ዱቄት ግዥ |
| Lot Number | 1 |
| Clarification Request Deadline | Aug 23, 2026, 5:00:00 PM |
| Pre-Bid Conference Schedule | Not Applicable |
| Site Visit Schedule | Not Applicable |
| Bid Submission Deadline | Aug 28, 2026, 10:00:00 AM |
| Bid Opening Schedule | Aug 28, 2026, 10:30:00 AM |
Source of Fund
| Funding Source | Source Of FundsTreasury |
| Governing Laws | The Federal Republic of Ethiopia |
Eligibility Requirements
| Participation Fee | |||||||||||||||||||||||||
| Eligibility Documents | Legal Qualification
| ||||||||||||||||||||||||
| Bid Security Amount | 900,000 ETB | ||||||||||||||||||||||||
| Bid Security Form For SME | Letter from Small and Micro Enterprise, Bank_Guarantee, CPO, | ||||||||||||||||||||||||
| Bid Security Form For Local Bidders | Bank_Guarantee, CPO, | ||||||||||||||||||||||||
| Bid Security Form For Foreign Bidders |
Notice
| Terms and Conditions | ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ብር 900,000.00 በCPO or UN Conditional Bank Guarantee ጨረታው ከመክፈቻ ቀን በፊት በአካል በእክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ማቅረብ አለባቸው ። በጥቃቅንና አንስተኛ የተደራጁ ማህበራት የሚያቀርቡት የድጋፍ ደብዳቤ የጨረታው ዓይነትና /ሎት/ የጨረታ ማስከበርያ መጠን መገለፅ አለበት፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ከመከፈቱ በፊት Private key በሲስትሙ መላክ /ማያያዝ/ አለበት። ካላያያዘ ከውድድሩ ውጭ ይደረጋል፡፡ መያያዝ ያለባቸው ዶኩሜንቶች ግልፅና የሚነበቡ መሆን አለባቸው፣ እንዲሁም በሚመለካታቸው ቦታ ካልተያያዙ እና ካልቀረቡ ከጨረታው ውድቅ ይደረጋሉ። ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈው እቃ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ፣ሪፈራል፣ዓድዋ እና ሽረ ካምፓሶች ቀርቦ ጥራቱ ከተረጋገጠ በኋላ ክፍያው ይፈፀማል፡፡ |
Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website