⚡ AI ቅልጡፍ ፅማቕ
የሰሜን ሪጅን የመንግስት ሰራተኛ ማህበራዊ ዋስትና የጨረታ ማስታወቂያ
የሰሜን ሪጅን የመንግስት ሰራተኛ ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ጽ/ቤት እና በስሩ ለሚገኙ ቅ/ጽ/ቤቶች ለ2019 ዓ.ም አገልግሎት የሚውል የፅህፈት መሳሪያ፣ የፅዳት እቃዎች፣ የመኪና ጐማ ባትሪና ጌጣጌጥ፣ የደንብ ልብስ፣ ጫማ፣ ቋሚ ዕቃዎች፣ ኤሌክትሪክ እቃዎች ዲቫይደር ወዘተ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በዚህ መሰረት በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች፣
1. በዘርፉ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
2. በገንዘብ ሚ/ር በዕቃ አቅራቢዎች ዝርዝር በተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ እንዲሁም የ2019 ዓ/ም ጨረታ መሳተፍ የሚችሉ ለመሆናቸው ከሚከተለው ግብር ሰብሳቢ አካል የተሰጣቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
3. በአቅራቢዎች ስም ዝርዝር ውስጥ በተለያየ ጥፋቶች ያልተሰረዙ ወይም የቅጣት ግዚያቸውን ያልተጠናቀቁ በዚህ ጨረታ መሳተፍ አይችሉም።
4. እያንዳንዱ ተጫራቾች በተራ ቁጥር አንድ ለተገለጸው የፅህፈት መሳሪያዎች፣ አላቂ የፅዳት እቃዎች፣ ቋሚ ንብረቶች፣ የደንብ ልብስ፣ጫማ፣የመኪና እቃዎች፣የሞተር፣የመሪ ዘይት እና የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ዲቫይደር ወዘተ ጨረታ ብር 10,000.00 /አስር ሺ ብር የጨረታ ማስከበሪያ ሲ.ፒ.ኦ. ጥሬ ገንዘብ/ በጽ/ቤቱ ስም ማቅረብ ይኖርበታል።
5. የጨረታው ሰነድ የማይመስስ ብር 100.00 ብር /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ክፍል ቁጥር 10 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
6. እያንዳንዱ ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት የፅህፈት መሳሪያዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ ደንብ ልብስ፣ ጫማ፣ ቋሚ ንብረት፣ ካዝና፣ወንበር፣ የመኪና እቃዎች፣ የሞተር፣ እና የመሪ ዘይት ወዘተ በመስኖት በግልፅ መፃፍ ይኖርበታል፤ ስርዝ ድልዝ ካለው የማንቀበል መሆኑን እንዲሁም የድርጅቱን ማህተምና ፊርማ በማድረግ በፖስታ በማሸግ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት እና ጨረታው ሰነዱ ጋር በናሙና መሰረት የማቅረብ ግዴታ አለበት።
7. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሆኖ በ11ኛው የስራ ቀን በዚሁ እለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ እለት 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ወይም የጨረታው ሰነድ ከተሞላ ወኪል ባይገኝም የሚከፈት መሆኑ።
8. አሽናፊ የሆነ ድርጅት ንብረቱ በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል።
9. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብት አለው።
ስልክ ቁጥር 0342415758-0342415757
የሰሜን ሪጅን የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር (መቐለ)