ማእኸላይ ቤት ፍርዲ መቐለ
⚡ AI ቅልጡፍ ፅማቕ
* በመቐለ ከተማ፣ ሓድነት ክ/ከተማ፣ መትከል ቀበሌ የሚገኝ 211.50 ካሬ ሜትር ስፋት ያለው ህንፃና መሬት በሕራጅ በግልጽ ጨረታ ይሸጣል።
* የጨረታው መነሻ ዋጋ ብር 18,472,576.39 (አስራ ስምንት ሚሊዮን አራት መቶ ሰባ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ሰባ ስድስት ብር ከ39 ሳንቲም) ነው።
* ጨረታው በ16/11/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ 6፡30 ሰዓት ድረስ ይካሄዳል።
* ተጫራቾች ማንነታቸውን የሚገልጽ ህጋዊ መታወቂያ ካርድ በመያዝ በቦታው ተገኝተው መወዳደር ይችላሉ።
* የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ 25% ወዲያውኑ በCPO (ሞ/85) ማስያዝ እና ቀሪውን ገንዘብ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል።

የጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሾች እነ ኣቤል ብርሃነመስቀል 3 ቁጥር ሰዎች እና በአፈ/ተከሳሾች እነ አቶ ጌትነት ጥላሁን 4 ቁጥር ሰዎች መሃከል ባለው የአፈጻጸም ክርክር ጉዳይ በመቐለ ከተማ፣ ሓድነት ክ/ከተማ፣ መትከል ቀበሌ የሚገኝ በምስራቅ ፕሎት፣ በምእራብ ፕሎት፣ በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ ፕሎት በሚዋሰን 211.50 ካሬ ሜትር ውስጥ የሰፈረው ህንፃና መሬት በመነሻ ዋጋ ብር 18,472,576.39 ( አስራ ስምንት ሚልዮን አራት መቶ ሰባ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ሰባ ስድስት ብር ከ39% ሳ) ቀን 16/11/2018 ዓ/ም ከ3፡00 ሰዓት እስከ 6፡30 በግልጽ ጨረታ እንዲሸጥ የመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት አዘዋል። ስለዚህ ለመጫረት የምትፈልጉ ማንነታችሁ የሚገልጽ መለያ ካርድ በመያዝ በተገለፀው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት ተገኝታችሁ ለመጫረት የምትችሉ መሆናችሁ እየገለፅን ጨረታው ያሸነፈ ያሸነፈበት ዋጋ 25% በሞ/85 ወድያውኑ የማስያዝ የቀረው ደግሞ በ15 ቀናት ውስጥ የመክፈል ግዴታ ያለው መሆኑ ፍርድ ቤቱ አሳውቀዋል።