ትካል ሓባሲ ንብዓት
⚡ AI ቅልጡፍ ፅማቕ
• የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም መቐለ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ለጽሕፈት ቤት አገልግሎት የሚሆን ህንፃ በጨረታ አወዳድሮ ለመከራየት ይፈልጋል።
• ተጫራቾች የ2018 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)፣ የቫት ተመዝጋቢነት ማረጋገጫ እና የታደሰ የአቅራቢነት ሰርቲፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
• የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 200.00 ብር በባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000012247595 ገቢ በማድረግ ደረሰኝ በመያዝ መግዛት ይቻላል።
• የጨረታ ሰነድ መሸጫና ማቅረቢያ ጊዜ ከ25/09/2018 ዓ.ም እስከ 04/10/2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት ድረስ ሲሆን፣ ጨረታው በ04/10/2018 ዓ.ም ከጥዋቱ 3፡30 ይከፈታል።
• አድራሻ፡ መቐለ፣ ተሓገዝ ህንፃ (ቪሻ ሆቴል አጠገብ)፤ ስልክ፡ 0931940044 / 0934826026።

ግልፅ የጨረታ ማስታወቅያ

ለኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም መቐለ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሚያገለግል ህንፃ ኣወዳድሮ ለመከራየት ስለሚፈልግ የአገልግሎት/ግዥዉ ዝርዝር ከጨረታ ሰነድ ተያይዞ ስለሚገኝ አገልግሎቶቹ ሟሟላት የሚችሉ ተወዳዳሪዎች ሰነዱን እንዲገዙ እየገለፅን ከቀን 25/09/2018 እስከ 04/10/2018 ዓ/ም ተሞልቶ ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት መቅረብ ኣለበት።

ማሳሰቢያ

ተጫራቶች ሟማላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች፡-

• የ2018 ዓ/ም የታደሰ የንግድ ፍቃድ ከነ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፣

• የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIn Number) ከነ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፣

• ቫት ተመዝጋቢ መሆኑን ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፣

• 2018 ዓ/ም የታደሰ የአቅራቢነት ሰርቲፍኬት ማቅረብ የሚችል፣ (የአራዳ ሓራ)

• የጨረታ ሰነድ መሸጫ ግዜ ከ25/09/2018 ዓ.ም እስከ 04/10/2018 ዓ.ም 3:00፣ ጨረታ የሚከፈትበት ቀንና ስዓት 04/10/2018 ከጥዋቱ 3:30 ጀምሮ፣

• የጨረታ ሰነድ መሸጫ የማይመለስ 200.00 ብር በ1000012247595 ገቢ በማድረግ ደረሰኝ ይዞ መምጣት የሚችል፣

• ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጨረታው አከፋፈት ስርዓት መገኘት የሚችሉ መሆናቸው፣

• ፅ/ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል ጨረታው የመሰረዝ መብት አለው፣

ኣድራሻችን፦ ተሓገዝ ህንፃ

ፊት ለፊት/ቪሻ ሆቴል ኣጠገብ፡፡

ስልክ ቁጥር - 0931940044/0934826026