ላዕለዋይ ቤት ፍርድ መቐለ ናይ ክፍለ ከተማ ኩሓ ምድብ ችሎት

የጨረታ ማስታወቂያ

አፈ ከሳሽ - አቶ ዳኒኤል ፈዳይ

አፈ/ተከሳሽ-

1. ቄስ ጨለ ብርሃነ ለማ ኣድራሻ- መቀለ ከተማ ክ/ከተማ ሰሜን

2. ወ/ሮ ዕላት ሃ/ማርያም አድራሻ- መቀለ ከተማ ክ/ከተማ ሰሜን

መሃከል ባለው የአፈፃፀም ክርክር በሚመለከት በ1ኛ ተከሳሽ ቄስ ጨለ ብርሃነ ለማ ስም ተመዝግቦ የሚታወቅ በመቀለ ከተማ ክ/ከተማ ሰሜን ቀበሌ ኢንድስትሪ የሚገኝ ቤትና ቦታ አዋሳኙ

በምስራቅ መንገድ

በምዕራብ-008

በሰሜን- 011B

በደቡብ- 011

የሚዋሰን ስፋቱ 271 ካ/ሜትር የሆነ መነሻ ጨረታ ዋጋ 4,236,433.58 የሚጫረት ሰው ካለ ለቀን 03/09/2018 ዓ/ም ከጥዋት 3፡00 ሰዓት እስከ 6፡30 ቀን በዚሀ ቤትና ቦታ የሚገኝበት እንድትቀርቡና በጨረታ እንድታሳተፉ /እንድትጫረቱ / ጨረታ ኮሚቴ ደግሞ በዚህ ቀን 8፡00 ሰዓት የጨረታ ውጤት ወደ ችሎት እንድያቀርቡ ፍርድ ቤት አዘዋል።

ጨረታ ያሸነፈ ሰው ያሸነፈበት መጠን ገንዘብ 25% (ሃያ አምስት መቶኛ) ወድያውን በማስያዝ የቀረ 75% (ሰባ አምስት መቶኛ ደግሞ ጨረታ ከተካሄደበት ቀን ጀምሮ ባሉ 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ የሚከፍል መሆኑ አውቆ በጨረታ ሊሳተፍና ሊጫረት እንደሚችል የመቀለ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምድብ ችሎት አዘዋል።

ማሳሰቢያ፡- መረጃ ለማግኘት 09 13 83 13 84 መደወል ይችላሉ ጨረታ የሚካሄድበት ቦታ በክ/ከተማ ሰሜን ቀበሌ ኢንድስትሪ

በትግራይ ክልላዊ መንግስት መቀለ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት