የ መቀሌ ማዛጋጃ ቤት ግልጋሎት የሚዉል ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • Posted Date: ሓሙስ ታኅሣሥ 9, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሮብ ታኅሣሥ 22, 2012 08:30 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:25000.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ሮብ ታኅሣሥ 22, 2012 09:00 Afternoon
  • Electronic Equipment & Accessories/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ ግብር ከፈለዉ በዘርፊ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸዉ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የኣቅራቢነት ሰርተፊኬት ፣ የቫት ምዝገባ ሰረተፊኬት ፣ ከጥቅምት ወር ቫት ሪፖርት ያላቸዉ

2 የጨረታ ማስከበርያ ብር 25000.00 ሃያ ኣምስት ሺ ብር ብቻ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም በሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በፅህፈት ቤታችን ስም ማስያዝ ይኖርባቸዋል

3 ተጫራቾች ሰነድ ጨረታ ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀብ 07/04/2012በ ዓ/ም ጀምሮ ብስራ ሰኣት የማይመለስ ብር 50 በመክፈል ሰነድ ጨረታ መዉሰድ ይችላሉ

4 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸዉን በሁለት ፖስታ ኣንድ ኦርጅናል እና ኣንድ ኮፒለየብቻዉ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5 ጨረታ ቀን 22/04/2012 ዐዓም 8፡30 ተዘግቶ በዚህ ቀን 9፡00 ሰኣት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት የከፈታል

6 ተጫራቾች በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ገፅ የድርጅቱ ማህተም ና ፌርማ ማድረግ ይኖርበታል

7 ፅ/ቤታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ ማብራርያ 03 42 41 81 37

Backs
Tender Category