የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም የተለያዩ ዕቃዎች ስፖርት መገልገያ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል።
  • Posted Date: ሰሉስ ሕዳር 23, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሰሉስ ታሕሳስ 7, 2012 08:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:16000.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:100.00
  • Bid Opening Date: ሰሉስ ታሕሳስ 7, 2012 08:15 Afternoon
  • Sports and Camping and Lleisure/
  • Print
  • Pdf

ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው ነገሮች

1 በየዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን እና ቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት፣

2 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 100.00 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌ ኮም ቢሮ ቁጥር 403 በመምጣት ከ23/03/2012ዓ/ም ጅምሮ መውሰድ ይችላሉ፡፡ ሆኖም ግን የመጫረቻ ሰነዳቸውን ኣዘጋጅተው እስከ 07/04/2012ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 ድረስ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል። ከዚህ በኃላ የሚቀርብ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡

3 ጨረታዉ ፍላጎት ያላቸዉ ተጫረቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 07/04/2012 ዓ/ም ከቀኑ 8:15 ይከፈታል።

4 ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ ብር 16,000 በታወቀ በባንከ የተረጋገጠ ቼክ ወይም ስፒኦ ማስያዝ አለበት፤

5 ኣሸናፊ የሚሆነው ተጫራች በራሱ ትራንስፖርት ኣገልግሎት ኣጓጉዞ ሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም መጋዘን ማስረከብ ይኖርበታል፡፡

8 መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ስልክ ቁጥር 0344-413134 መደወል ይቻላሉ፡፡

Backs
Tender Category