በኢትዮጵያ ምርጥ ዘር እና ደን ዉጤቶች ኣቅርቦት መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የተለያዩ ዓይነት የምግብ እህልና ብጣሪዎችን በጨረታ መሸጥ ይፈልጋል።
  • Posted Date: ሮብ ኅዳር 3, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሮብ ኅዳር 10, 2012 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:5%
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ሮብ ኅዳር 10, 2012 04:15 Morning
  • Other Sale/ Used Items Sale/
  • Print
  • Pdf

1 በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ በዘርፉ የንግድ ፍቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ዘወትር በስራ ሰዓት በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ግዜ ጀምሮ የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።

2 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ የጠቅላላ የጨረታ ዋጋውን 5% በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

3 ጨረታው 10/03/2011ዓ/ም ከሰዓት በኃላ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4:15 ይከፈታል

4 ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።ለተጨማሪ ማብራሪያ በሚቀጥለው ኣድራሻ መጠቀም ይቻላል።

ለበለጠ መረጃ 0923-412132

Backs
Tender Category