የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኣጎልግሎት የሚዉሉ የፅዳት እቃዎች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
  • Posted Date: ቀዳሜ ጥቅምት 29, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሮብ ኅዳር 3, 2012 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ሮብ ኅዳር 3, 2012 04:30 Morning
  • Cleaning & Janitorial Equipments/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ የታደሰ የዘርፉ ንግድ ፈቃድ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያላቹሁ

3 የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር

4 የቫት ሰርትፊኬት ያላቹሁ

5 ፕሮፎርማ ከ 28/02/2012ዓ/ም እስከ 03/03/2011ዓ/ም 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ 4፡30 ይከፈታል ለተጨማሪ መረጃ በስ.ቁጥር 0914-722381 መደወል ይቻላል፡፡

Backs
Tender Category