በአገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ y 11ኛ ክ ጦ/ር ግዥ ዴስክ ለ 2012ዓ/ም በጀት ዓመት ኣጎልግሎት የሚዉል ከዚህ በታች የተገለፅቱን የቲቶሪያል ትምህርት ማሰተማር የሚፈልጉ ኣሰተማሪዎች በዉስን ጨረታ ኣወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል
  • Posted Date: ሶኒ ጥቅምቲ 24, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ዓርቢ ሕዳር 5, 2012 03:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:30.00
  • Bid Opening Date: ዓርቢ ሕዳር 5, 2012 04:00 Morning
  • IT Training & Certification/
  • Print
  • Pdf

1 ተጫራቾት ማማላት ያለባቸዉ ግዴታዎች የ1ኛ ደረጃ ካ7-10 የሚያስተሙሩ መማህራን የመጀመሪያ ድግሪ እና ከዚያ በላይ ያለቸዉ

2 የመሰናዶ ትምህርት ያሚያስተምሩ መምህራን 2ኛ ዲግሪ ከዚያ በላይ

3 ሁሉም ተወዳዳረዎች ከ 2 ዓመት በዓይ የስራ ልምድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉና

4ትምህርት ቤቶቹ የሚገኽበት ቦታ ከ7 -10ኛ ዓዲግራት ፣ሶቢያ ፣ ኣጉላእ ፣በረሃሌ

5 ካ11-12 ት/ት ቤቶቹ የሚገኽበት ዓዲግራት ፣ ሶቢያ ፣ኣጉላእ ፣በረሃሌ

4 የሁሉንም የትምህርት ዓይነቶች የጨረታ ሰነድ በመግዛት ከ 22/02/2012 እስከ 05/03/2012 ሰነዱን 30 ብር በመግዛት መዉሰድ ይችላሉ

5 ጨረታዉ በ 05/03/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 3፡00 ተዘግቶ በዕለቱ ከጥዋቱ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል

Backs
Tender Category