ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለደቀ መዛሙርቱ ምግብ ኣጎልግሎት የሚዉል ሰርገኛ ጤፍ ፣ የአተርክክ እና ዓተር የሽሮ /ዓይኒ ዓተር/ በጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • Posted Date: ረቡዕ ጥቅምቲ 19, 2012 (over 5 years ago)
  • Closing Date: ሓሙስ ጥቅምቲ 27, 2012 09:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ሓሙስ ጥቅምቲ 27, 2012 09:30 Afternoon
  • Food Items Supply/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ

2 በጨረታዉ የሚሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 /ሓምሳ ብር/ በመክፈል ከገንዘብ ቤት መዉሰድ ይቻላል

3 ጨረታዉ ከ ከጥቅምት 17/02/2012 ጀምሮ እስከ 27/02/2012ዓ/ም 9፡00 ሰዓት የሚቆይ ይሆናል

4 ጨረታዉ የሚዘጋዉ ነሓሴ 27/02/2012 ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ሲሆን ጨረታዉ የሚከፈተዉ ደግሞ ከቀኑ 9፡30 ይሆናል

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 41 99 76 / 09 14 72 90 78

Backs
Tender Category