የመቐለ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለመቀሌ ከተማ የስራ እድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ኣገልግሎት የሚውሉ በክረምት ወቅት የሚተከሉ የተለያዩ ተክሎች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
  • Posted Date: ረቡዕ ጉንበት 21, 2011 (over 5 years ago)
  • Closing Date: ሶኒ ጉንበት 26, 2011 08:30 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ሶኒ ጉንበት 26, 2011 09:00 Afternoon
  • Agricultural Services/ Flora and Horticulture/
  • Print
  • Pdf

1 ፕሮፎርማው ከ19/09/2011ዓ/ም እስከ 26/09/2011ዓ/ም 8፡30

                                 2 ፐሮፎርማው 26/09/2011ዓ/ም ሰዓት 9፡00 ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0342-408757/408501 መደወል ይቻላል፡፡

Backs
Tender Category