የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዳሉል-ሙስሊ-ባዳ መንገድ ዲዛይንና ግንባታ ስራ ፕሮጀክት ለግንባታ ስራው ኣገልግሎት የሚሰጥ ጥሩ ይዞታ ያለው 280 HP የፈረስ ጉልበት እንዲሁም ሁለት ኣክሰል የሆነ እና ከስምንት ሜ/ኩ በላይ የማምረት ዓቅም ያለው የኮንክሪት ትራክ ሚክሰር መከራየት ይፈልጋል። በመሆኑም
  • Posted Date: ኣርብ የካቲት 1, 2011 (over 5 years ago)
  • Closing Date: እሁድ የካቲት 10, 2011 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:10000.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:100.00
  • Bid Opening Date: እሁድ የካቲት 10, 2011 04:30 Morning
  • Machinery Rent/
  • Print
  • Pdf

1 በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉን ፤የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ ማስረጃቸዉ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ፤

2 ተጫራቾች የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒሶ 10000.00 ብር ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

3 ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ከቫት በፊት ለኣንድ ሰዓት የሚከራይበት ዋጋ መሆን ኣለበት፤

4 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት ከሚገኘው ባለ 3ት ኮከብ ሆቴል የመከላከያ ህንፃ ግንባታ ፕሮጀክት ቢሮ የማይመለስ 100.00 ብር በመክፈል መግዛት ይችላሉ።

5 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ፖስታ ከ ወጣበት ቀን ጀምሮ -10/06/2011 ዓ/ም ለዚሁ በተዘጋጀው ጨረታ ሳጥን በማስገባት ጨረታው በ10/06/2011 ዓ/ም በ 4:00 ተዘግቶ በዕለቱ በ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት በሚገኘው የመከላኪያ ባለ 3 ኮከብ ሆቴል ግንባታ ፕሮጀክት ይከፈታል።

6 በድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ።

7 ኣድራሻ መቐለ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት ከሚገኘው ባለ 3ት ኮከብ ሆቴል የመከላከያ ህንፃ ግንባታ ፕሮጀክት

ስልክ ቁጥር 0986-894646/0390-014642 መደወል ይቻላል፤

Backs
Tender Category