ለ3ኛ ግዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የትግራይ ኣህጉረ ስብከት ልማት ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ኣፅቢ ወንበርታ ለዲቮ ኣንድነት ገዳም ኣገልግሎት የሚውሉ የሹራብ ማሽን ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
  • Posted Date: ማክሰኞ ታኅሣሥ 9, 2011 (over 5 years ago)
  • Closing Date: ሰኞ ታኅሣሥ 15, 2011 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:2000.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:20.00
  • Bid Opening Date: ሰኞ ታኅሣሥ 15, 2011 04:30 Morning
  • Electro-Mechanical Products and Services/
  • Print
  • Pdf

1 ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ 20.00 ብር መግዛት የሚችል እና የጨረታ ማስከበሪያ 2000.00 ሺ ብር ከባንክ ዋስትና ወይም ሲፒኦ ማቅረብ የሚችሉ፤

2 ጨረታው በ15/04/2011ዓ/ም ከጧቱ 4:00 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0344-409751/0344-409752 መደወል ይቻላል።

Backs
Tender Category