ጎዳ ጠርሙዝና ብርጭቆ ኣ.ማ በዕዳጋ ሓሙስ ኣካባቢ እያስገነባ ላለው ፋብሪካ ጊዚያዊ መጋዘን በዘርፉ በተሰማሩ ድርጅቶች በጨረታ ኣወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።ስለሆነም
  • Posted Date: ሓሙስ ጥቅምት 1, 2011 (over 5 years ago)
  • Closing Date: ሰኞ ጥቅምት 5, 2011 08:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:25000.00
  • location: ዕዳጋ ሓሙስ
  • Bid Document Price:100.00
  • Bid Opening Date: ሰኞ ጥቅምት 5, 2011 08:30 Afternoon
  • Warehouse and Store/
  • Print
  • Pdf

1 ህጋዊ ለ2010ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው

2 የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ቲን ያላቸው

3 ደረጃ 8 እና ከዛ በላይ የኮንስትራክሽን ፍቃድ ያላቸው

4 ቫት የተመዘገቡና የነሃሴ ወር ድክሌር ያደረጉ

5 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ጨረታው ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ኣራት የስራ ቀናት ቅዳሜም ጨምሮ ኣስፈላጊውን ማስረጃ በማቅረብ መቐለ ጋራድ ህንፃ 1 ፎቅ ከሚገኘው ቢሮያችን የማይመለስ ብር 100(መቶ ብር) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ።

6 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 25000 በሲፐኦ ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ቴክኒካልና ፋይናንሻል ኣንድ ኦርጅናል እና ኮፒ በተለያየ ፖስታ በማሸግ ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀውን ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።

7 ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 05/02/2011ዓ/ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ 8:30 ይከፈታል።

8 ኣክስዮን ማሕበሩ ጨረታውን በሙሉም ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው።

Backs
Tender Category