መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የዲኮቶ ጋላሲ ኤሊዳር በለሆ መንገድ ስራ ፕሮጀክት የተለያዩ መለዋወጫ እቃዎች የመኪና በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • Posted Date: ማክሰኞ ጥር 8, 2010 (over 6 years ago)
  • Closing Date: ሓሙስ ጥር 17, 2010 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:50,000.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:150.00
  • Bid Opening Date: ሓሙስ ጥር 17, 2010 04:30 Morning
  • Vehicle Spare Part/
  • Print
  • Pdf

መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የዲኮቶ ጋላሲ ኤሊዳር በለሆ መንገድ ስራ ፕሮጀክት የተለያዩ መለዋወጫ እቃዎች የመኪና በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

1 የዘመኑ የስራ ግብር የከፈላችሁ

2 ቲን NO የተመዘቡበትን ሰርተፊኬት ኮፒ ይሚቀረብ

3 በምታቀርቡት የዋጋ መቅረቢያ ዉል ስም ፊርማ እና የድርጅቱ ማህተም ያለበት መሆኑ ይኖርበታል

4 የጨረታ ማስከበሪያ በታወቃ ባንክ በተረጋገጠ በስፒኦ 50,000.00 ብር ማስያዝ ይኖርበታል

5 አሸናፊ ድርጅት ማሸነፉ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ ዉል በማሰር ለማቅረብ ፍቃደኛ የሆናችሁ

6 ተጫራቾች ጨረታ ሰነድን መቀለ ከተማ ኣክሱም ሆቴል አጠገብ ከሚገኘዉ መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በሚስገነባዉ ባለ ሰወስት ኮኮብ ሆቴል የማይመለስ 150 ብር በመክፍል ከጥር 5/2010 ዓም ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ መዉሰድ ትችላላችሁ

7 የጨረታ ሰነዱ መቀለ ከተማ ኣክሱም ሆቴል አጠገብ በሚገኘዉ መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ማስገባት ትችላላችሁ

8 ተጫራቾች የምትወዳሩበት ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ እስከ 17 ጥር 2010 ዓም ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ጀምሮ ማስገባት ትችላላችሁ

9 ጨረታዉ ጥር 17/2010 ዓም ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ተሽጎ በዛዉ ቀን ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ዉይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

10 ፕሮጀክቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

11 የእቃወችሁ ዝርዝር ከጨረታ ሰነድ ጋራ ተያይዝዋል

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0930014653/ 0930014647 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

ኣድራሻ መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የዲኮቶ ጋላሲ ኤሊዳር በለሆ መንገድ ስራ ፕሮጀክት

Backs
Tender Category