በኢትዩጰያ ምርጥ ዘር አቅርቦት ትግራይ ምርጥ ዘር ኣቅርቦት መቐለ ቅርንጫፍ የሚገኙ የተለያዩ ጎማ: ባትሪ ካላማደሪያና ጭረት በጨረታ መሸጥ ይፈልጋል
  • Posted Date: ኣርብ ታኅሣሥ 13, 2010 (over 6 years ago)
  • Closing Date: ሓሙስ ታኅሣሥ 19, 2010 06:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:100.00
  • Bid Opening Date: ሓሙስ ታኅሣሥ 19, 2010 06:00 Afternoon
  • Wood and Wood Work/ Other Sale/ Used Items Sale/
  • Print
  • Pdf

1 በመሆኑም ጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ በዘርፉ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ እና የዘመኑ ግብር ለመክፈላቸዉ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቸ ዘወትር በሥራ ሰዓት በማእከለ ጽ/ቤት ክልል ትግራይ ቢሮ ወይም GTZ የቁጠባ ቤቶች ዝቅ ብሎ በሚገኘዉ ጽ/ቤ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት የማይመለስ ብር100 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ

2 ጨረታዉ ታሕሳስ 19 ቀን 2010 ዓም ከቀኑ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4:15 ሰዓት በትግራይ ማእከል ፅ/ቤት ይከፈታል ስለዚህ የጥያጭ አፈፃፀም በጨረታ ሠነድ የተገለፀዉ መሠረት የሚያስፈልጉ መሆኑን እንገልፃለን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ የጠቅላላ ጨረታዉ ዋጋዉን 5% በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል

3 ተጫራቾች ከላይ የተገለፀዉን መጠን ብሙሉ ወይም በከፊ መጫረት ይችላል ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን በከፊል ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ ለተጨማሪ ማብራሪያ በሚቀጥለዉ ኣድራሻ መጠየቅ ይቻላል ስልከ ቁጥር 0344413779Â Â Â

Backs
Tender Category