የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል አዋሽ ካምፕ ፊት ሊፈት በሚያስገነባዉ የመካለኪያ ሪፌራል ሆስፒታል “ Supply plant treat Sector local grass “ ስራ የእጅ ዋጋ ከዕቃዉ አቅርቦት ጋር እና ከመገልገያ መሳርያ ጋር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል
  • Posted Date: ቀዳሜ ሐምሌ 23, 2008 (over 8 years ago)
  • Closing Date: ሓሙስ ሐምሌ 28, 2008 06:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:100000.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:200.00
  • Bid Opening Date: ሓሙስ ሐምሌ 28, 2008 06:00 Afternoon
  • Agricultural Services/ Flora and Horticulture/
  • Print
  • Pdf

1 የታደሰ ንግድ ፈቃድ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝገቢ መሆኑ ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ

2 ተጫራቾች በዘረፈ ሰራዎች ለዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸዉ እና በበቂ ሁኔታ የሳርም ሆነ የተመረጠ አፈር በተፈለገዉ መጠን እና ዓይነት ማቅረብ መቻላቸዉን የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

3 በግንባታ ፕሮጀክት ላይ የተመረጠ ሳር እና ለም አፈር በጥራትና በብቃት ማቅረብና እና መትከል እና ተመሳይ የስራ ዓይነት የሰራ እነዲሁም የመልካም የስራ አፈፃፀም ማሰረጃ ከህጋዊ ድርጅት ማቅረብ የሚችሉ

4 ስራዉን በዝርዝር እስፔስፊኬሽን እነደተቀመጠዉ ሆኖ ተወዳዳሪዎች ባካስ ሜዳዎች በትልቅ ሆቴሎች እና በፓርኮች በቀጥታ ዉል ካሰሩበት ቦታ ከ 5000 ሜ/ካ የማያንስ ስፋት ያለዉ ቦታ በአንድ ጊዜ ህጋዊ ዉለታ አስረዉ የሰሩበት መስረጃ መቅረብ የሚችሉ

5 የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ በተረጋገጠ ስፒኦ 100,000.00 (መቶ ሺ ብር) ማስያዝ የሚችሉ ተጫራቾች ሰነዱን የማይመለስ 200 ብር በመክፈል ከ 23/11/ 2008 ዓ/ም ጀምሮ እስክ 28/11 /2008 ዓ/ም መግዛት የሚችሉ እንዲሁም የስራዉ ዝርዝር መግለጫ በጨረታ ሰነዱ ማየት የሚችሉ መሆኑን እየገለፀ ጨረታዉ 28/11 /2008 ዓ/ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በ 28/11 /2008 ዓ/ም ከቀኑ 8:30 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት የሚከፈትመሆኑ እየገለፅን ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ይሁን በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ የመከላኪያ ኮንስተራክሽን ኢንተርፕራይዝÂ መቀሌÂ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀከት

ስልክ ቁጥር 0348402448

Backs
Tender Category