የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራያዝ በዲቼቶ- ጋላፊ ኤሊዳር በልሆ መንገድ ስራ ፕሮጀክት (15-03R) አፋር ገረጋንት: ጠጠር እና ድንጋይ ለማመላለስ ከጨረታ ሰነድ ጋር በአባሪ በተያያዘ ዝርዝር ስፐስፌከሽን መሠረት ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መካራይት ማሰራት ይፈልጋል
  • Posted Date: ሮብ ግንቦት 24, 2008 (over 8 years ago)
  • Closing Date: ማክሰኞ ግንቦት 30, 2008 06:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:100.00
  • Bid Opening Date: ማክሰኞ ግንቦት 30, 2008 06:00 Afternoon
  • Vehicle Rent/ Heavy Machinery Purchase/
  • Print
  • Pdf

1 ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉን የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ ማስረጃቸዉ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ጨረታ ሰነዱ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ዘወተር ብሥራ ሰዓት ቅዳሜን በመቀሌ አክሱም ሆቴል አጠገብ በሚገኘዉ የመከላኪያ ኮንስትራክሽን በሚሰራዉ ባለ3 ኮከብ ሆቴል መግዛት ይችላሉ

4 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ እስክ ጉንበት 30/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ማቅረብ ይኖርባቸዋል

6 ጨረታዉ ጉንበት 30/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በመቀሌ አክሱም ሆቴል አጠገብ በሚገኘዉ የመከላኪያ ኮንስትራክሽን በሚሰራዉ ባለ3 ኮከብ ሆቴልይከፈታል

7 ተጫራቾች የሚቀርባቸዉ የገልባጭ ተሽከርካሪ ፕሮጀክት የሚሰጣቸዉ ብዛት (quantity) መሠረት መሆን ይኖርበታል

8 ፕሮጀክቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተፕራይዝ በዲቼቶ- ጋላፊ ኤሊዳር በልሆ መንገድ ስራ ፕሮጀክት (15-03R)

Â

ስልክ ቁጥር 0930014642/0930014647

Backs
Tender Category