ድርጅታችን በሪ ማይዳ የሴት ተማሪዎች ሆስቴልና የትምህርት ማእከል የተባለ አገር በቀል ግበረሰናይ ድርጅት የ2016 ዓ\ም በጀት ዓመት ሒሳብ የውጭ ኦዲተሮችን አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል።
  • Posted Date: ሮብ ሚያዝያ 30, 2016 (about 1 month ago)
  • Closing Date: ማክሰኞ ግንቦት 6, 2016 11:30 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:
  • Bid Opening Date: ሮብ ግንቦት 7, 2016 02:30 Morning
  • Accounting Related/ Auditing Related/
  • Print
  • Pdf

ቀን 30\08\2016 ዓ ም

ቁጥር BGH\49\2024

የኦዲት ጨረታ ማስታወቅያ

ድርጅታችን በሪ ማይዳ የሴት ተማሪዎች ሆስቴልና የትምህርት ማእከል የተባለ አገር በቀል ግበረሰናይ ድርጅት የ2016 ዓ\ም በጀት ዓመት ሒሳብ የውጭ ኦዲተሮችን አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል። ስለሆነም በፌዴራል ኦዲት መ\ቤት የብቃት ማረጋገጫ ያላችሁ የዘመኑን ግብር የከፈላችሁና ፍቃድ ያሳደሳችሁ እንዲሁም በስቪል ማሕበረሰብ የግል ድርጅቶች ባለስልጣን የተመዘገባችሁ እና ሌሎች የመወዳደርያ መስፈርቶች የምታሟሉ ለስራው የሚያስፈልገውን የክፍያ መጠን እና ስራው ለማጠናቀቅ የሚፈጅባችሁ ጊዜ በመጥቀስ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ኣምስት የስራ ቀናት ውስጥ መቐለ በሚገኘው ዋና ቢሮኣችን በመቅርብ በሰም በታሸገ ፖስታ እንድታስገቡ እናሰታውቃለን ።

ለበለጠ መረጃ 0914005902 \ 0914749029 ይደውሉ

Backs
Tender Category