የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍታብሄር ምድብ ችሎት ሊዝ ማሽን ሞዴል OLD ስፐስፌኬሽን Ø800*4M የሚሰራ በጨረታ እንዲሸጥ ይፈልጋል
  • Posted Date: ኣርብ መጋቢት 27, 2016 (3 months ago)
  • Closing Date: እሁድ ሚያዝያ 6, 2016 03:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:
  • Bid Opening Date: እሁድ ሚያዝያ 6, 2016 05:00 Morning
  • Used Items Sale/
  • Print
  • Pdf

በከሳሽ ቅዱስ ሚካኤል ራስን ማገዝ ሐበ/መኖርያ ቤቶች ህ/ስ/ማህበር እና

በተከሳሾች 1. ብራዘርስ ኢንጅነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

2 . ኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራስ አ/ማህበር ቅርንጫፍ መቐለ መካከል ባለው የአፈፃፀም ክርክር ንብረትነቱ የ 1ኛ ተከሳሽ ብራዘርስ ኢንጅነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሆነ ሊዝ ማሽን ሞዴል OLD ስፐስፌኬሽን Ø800*4M የሚሰራ በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ እንድሸጥ ስለታዘዘ መነሻ ዋጋ ብር 900,000 (ዘጠኝ መቶ ሺህ ብር ) ሆኖ መጫረት የምትፈልጉ ተጫራቾች ለ6/9/2016 ዓ/ም ከ 3:00 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ ጠዋት እስከ 5:00 በመቐለ ከተማ ክ/ከተማ ሰሜን ሰላም ቆርቆሮ ፋብሪካ አጠገብ ስለሚካሄድ በቦታው ላይ በተገለፀው ሰዓትና ቀን ተገኝታቹህ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው እንድትሳተፉ፤ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው አሸናፊ 25% ቅድሚያ ማስያዝ ያለበት ሲሆን፡፡ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ውጤት በዚያው ቀን 8:00 ሰዓት እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቐለ ያስቻለው ፍታብሄር ችሎት አዟል ።

የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍታብሄር ምድብ ችሎት

Backs
Tender Category