የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የመኪና ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ
  • Posted Date: ማክሰኞ ኅዳር 11, 2016 (10 months ago)
  • Closing Date: ሰኞ ታኅሣሥ 15, 2016 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:--
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:--
  • Bid Opening Date: ሰኞ ታኅሣሥ 15, 2016 05:00 Morning
  • Vehicle Foreclosure/
  • Print
  • Pdf

በአፈ ከሳሽ አቶ ገ/ማርያም አብርሃ እና በአፈ/ተከሳሽ፡- እነ አቶ ታደሰ በላይ 2 ሰዎች መካከል ባለው የአፈጻጸም ክርክር ጉዳይ የታርጋ ቁጥሩ 03-A65687 አ.አ. መኪና በመነሻ ዋጋ ብር 1,111,311.32/ አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ አሥራ አንድ ሺህ ሦስት መቶ አሥራ አንድ ከሠላሳ ሁለት ሳንቲም/ ሆኖ ታኅሣሥ 15 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ ከ4፡00 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ እስከ 5፡00 ሰዓት ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ የሚካሄድ ሲሆን የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ውጤት የሚቀርበበት ታኅሣሥ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ሰዓት እንደሆነ ታዟል፡፡

የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍ/ብሔር ምድብ ችሎት

Backs
Tender Category