በኢትዮጵያ ምርጥ ዘር ኣቅርቦት መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የተለያዩ የምግብ እህል በጣሪ በጨረታ መሸጥ ይፈልጋል።
  • Posted Date: ሶኒ መስከረም 11, 2013 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሓሙስ መስከረም 14, 2013 08:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:5%
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:100.00
  • Bid Opening Date: ሓሙስ መስከረም 14, 2013 08:30 Afternoon
  • Other Sale/ Used Items Sale/
  • Print
  • Pdf

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ በዘርፉ የንግድ ፍቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ዘወትር በስራ ሰዓት በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ግዜ ጀምሮ የማይመለስ ብር 100.00 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።

ጨረታው 14/01/2013ዓ/ም ከሰዓት በኃላ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 8:30 ሰዓት በቅርንጫፍ ፅ/ቤት ይከፈታል።ስለዚህ ሽያጭ ኣፈፃፀሙ በጨረታ ሰነዱ በተገለፀው መሰረት የሚፈፀም መሆኑን እየገለፅን፣ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ የጠቅላላ የጨረታ ዋጋውን 5% በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

ተጫራቾች ከላይ የተገለፀውን መጠን በሙሉ ወይም በከፊል መጫረት ይችላሉ።

ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።ለተጨማሪ ማብራሪያ በሚቀጥለው ኣድራሻ መጠቀም ይቻላል።

ለበለጠ መረጃ 03 44 41 37 79 /09 14 72 49 90

Backs
Tender Category