መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ በሚከተለዉ ሰንጠረዥ የተዘረዘሩትን የደምብና የ ኣደጋ መከላከያ ልብስ እና ተዛማጅ መሳርያዎች መግዛት ይፈልጋል ስለሆነም የሚከተሉት መስፈርቶች የምታማሉ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል
  • Posted Date: ሰሉስ ነሓሰ 5, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሓሙስ ነሓሰ 7, 2012 05:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ሓሙስ ነሓሰ 7, 2012 05:02 Morning
  • Safety Equipments and Materials/
  • Print
  • Pdf

1 የታደሰ የዘርፊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያለዉ

4 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል

5 የቫት ቲኦቲ ሰርትፊኬት ማቅረብ የሚችል

ከቀን 05/12/2012ዓ/ም እስከ 07 /12/2012ዓ/ም ልክ 5፡00 ሰዓት

ኣድራሻችን በሰራዋት መንገድ ሆኖ ማይወይኒ ቀበሌ

ለበለጠ መረጃ 03 42 40 39 56

Backs
Tender Category