የ መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኣዲሹሑ ደላ ሳምረ መንገድ ስራ ፕሮጀክት/18-03R/ ለሰራቶኞች ሰርቪስ ኣገልግሎት የሚሰጥ ባስ እና ሚኒባስ ስለ ፈለግን በድጋሜ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል / ሰርቪስ ቫስ ቅጥቅጥ ኣዉቶብስየመኪናዉ ስሪት 2016 ከዛ በላይ 25 ሰዉ ብዛት 02፣ ሚንባስ 5L የመኪናዉ ስሪት 2016 ከዛ በላይ 12 ሰዉ ብዛት 02
  • Posted Date: ሰሉስ ሓምለ 28, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሶኒ ነሓሰ 4, 2012 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ሶኒ ነሓሰ 4, 2012 04:30 Morning
  • Vehicle Rent/
  • Print
  • Pdf

1ተጫራቾች ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ የዘመኑ ግብር የከፈላቹ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 የባስ ስሪት ዘመን ከ 2016 ከዛ በላይ  ከ25 በላይ ሰዉ የመጫን ኣቅም ያለዉ

3 የሚኒባስ የስሪት ዘመን ከ 2016 ከዛ በላይ

4 ከ 12 በላይ ሰዉ የመጫን ኣቅም ያለዉ

5 ተጫራቾች የሚያስገብቱን ዋጋ ከነ ቫቱ ከነ ቲኦቲ ማማላት ኣለባቹ

6 ተጫራቾች የመኪና ክራይ ፍቃድ ያላችሁ

7 ተጫራቾች ከ ቀን 27/11/2012ዓ/ም ዘወትር በስራ ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ኣዲሹሑ በሚገኘዉ ፕሮጀክት ጊዚያዊ ቢሮ ማቅረብ ይችላሉ

8 ጨረታዉ 04/11/2012 ከቀኑ 4፡00 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ 4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

9 ፕሮጀክቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመዘረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስልክ ቁጥር 09 16 68 2774/09 20 60 76 64

Backs
Tender Category