በኤጄንሲ ማእድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባበርያ ዩኒት ከዚህ በታች የተገለፁትን የመኪና መለዋወጫ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ህጋዊ ነጋዴ የሆናቹ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል
  • Posted Date: ሰሉስ ሰነ 2, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሶኒ ሰነ 15, 2012 08:30 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:5000.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ሶኒ ሰነ 15, 2012 09:00 Afternoon
  • Car Spare Part/
  • Print
  • Pdf

1 የ 2012ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ ፣ ቲን እና የታደሰ የኣቅረቢነት ፍቃድ የሚያቀርብ

2 ቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ የኣቅራቢነት የጥር ወር ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችል

3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ በስም በታሸገ ኢንቮሎፕ ማስገባት ኣለባቸዉ

4 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 50 ከፍለዉ የጨረታ ሰነድ ከቢሮ ቁጥር 215 መዉሰድ ይችላሉ

5 የጨረታ ማስከበርያ ብር 5000 በስፒኦ ማስያዝ የሚችሉ

6 ተጫራቾች የጨረታዉ ሰነድ ሞልተዉ በትግራይ ልማት ማህበር ህንፃ ቁጥር ለ 215 ለዚህ ተብሎ የተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይችላሉሠ

7 ተጫራቾች ያሸነፉትን ንብረት በስንት ቀን ዉስጥ ማስገባት እንደሚችሉ መግለፅ ኣለባቸዉ

8 ጨረታዉ የሚወጣበት ቀን 01/10/2012ዓ/ም

9 ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን 15/10/2012ዓ/ም 08፡30 ሰዓት

10 ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን 15/10/2012ዓ/ም 09፡00 ሰዓት

11 ጨረታዉ በሚከፈትበት ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ራሳቸዉ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙ ይመረጣል  ባይገኙ ግን ጨረታዉ ከመከፈት ኣይተተጓጎልም

12 ጨረታዉ ያሸነፉ ኣቅራቢዎች ላሸነፉት ንብረት በራሳቸዉ ወጭ ወደ ፅህፈት ቤቱ ያቀርባሉ

13 ጨረታዉ ያሸነፉ ኣቅራቢዎች የጨረታ ማስከበርያ 10% ፐርፎርማንስ ቦንድ ያስይዛሉ

14 ጨረታዉ ያሸነፉ ኣቅራቢዎች ወይም ኣጎግሎት ሰጪ የጨረታዉ ኣናሊስስ ካለቀ በሃላ ኣሸናፊዉ ታዉቆ ዉል ካሰረና 10% ፐርፎርማንስ ቦንድ ካስያዘ ተሸናፊዉ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበርያ ስፒኦ ይመለስለታል

15 ጨረታዉ ያልተማላ ከሆነ ዉድቅ ይሆናል

ለበለጠ መረጃ 03 44 40 92 01 ወይም 03 44 40 20 88

Backs
Tender Category