በኢ/ያ ቀይ መስቀል ማሕበር የትግራይ ክልል ቅ/ጽ/ቤት ኣዲስ ጎማ ከነ ከለማደርያዉ በቀረበዉ ስፔስፊኬሽን መሰረት በስሩ ላሉት የምስራቃዊ ዞን ወረዳዎች ኣጎልግሎት የሚዉሉ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • Posted Date: ዓርቢ ጉንበት 14, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሶኒ ጉንበት 24, 2012 09:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:20,000
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ሶኒ ጉንበት 24, 2012 10:00 Afternoon
  • Vehicle Spare Part/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ

2 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር መረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ

3 የተጨማሪ አሴት ታክስ ቫት የተመዘገባችሁ

4 የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምስከር ወረቀት ማቅረብ የምትችሉ

5 የታደሰ በኣቅራቢነት ስለመመዝገባችሁ የሚገልፅ ማስረጃ

6 የማይመለስ 50 ብር በመክፈል የጨረታ ሰነድ ከቢሮ ቁጥር 10 በስራ ሰዓት ከ 12/09/2012ዓ/ም እስከ 24/09/2012ዓ/ም መዉሰድ ትችላላችሁ

7 ተጫራቾች የዋጋ ማቅረብያ ሰነድ በትክክል ሞልታችሁ በማሸግ እስከ 24/09/2012ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጡን ማስገባት ይቻላል

8 ተጫራቾች ኣስፈላጊ የሆኑ ሰነዶች በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ኣለባቸዉ

9 ተጫራቾች ለጨረታ ከረቡት ጠቅላላ ዋጋ 20,000.00 የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና በባንክ በተረገጋገጠ ስፒኦ ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ኣይፈቀድም

10 የጨረታ ሰነድ የሚከፈትበት ቀን 24/09/2012 ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ሲሆን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪላቸዉ ጨረታዉ በሚከፈትበት ቀንና ሰዓት ቢገኙ ይመረጣል

11 የጨረታዉ ኣሸናፊ የጨረታዉ ዉጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በ3 ቀናት ዉስጥ ቀርቦ ዉል የማሰር ግዴታ አለበት

12 የጨረታዉ ኣሸናፊ ያሸነፈበት ዋጋ 10% ፐርፎርማንስ ቦንድ ማስያዝ ይጠበቅበታል

13 ቅ/ፍ ጽ/ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በከፊክ ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 03 44 40 83 51

Backs
Tender Category