ድርጅታችን መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኣፓርታማ ግንባታ ዓዲሓ ፕሮጀክት 16-11B ፕሮጀክት መቐለ ከተማ ዓድሓ ሳይት / ዳዕሪ ኣካባቢ/ ለሚያስገነባው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለኮንስትራክሽን ኣገልግሎት የሚውል Electrcal cradle ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
  • Posted Date: ረቡዕ ሚያዝያ 21, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሰሉስ ሚያዝያ 27, 2012 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:20,000.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ሰሉስ ሚያዝያ 27, 2012 04:30 Morning
  • Electrical Installation & Maintenance/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ መሆን ኣለበችሁ፤

2 የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የምትችሉ፤

3 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ ኣለባችሁ፤

4 ተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቲኦቲ ተመዝጋቢ መሆናችሁ ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ፤

5 የጨረታ ማስከበሪያ 20,000 /ሃያ ሺ ብር/ CPO በስፒኦ ወይም ቢድ ቦንድ ማስያዝ የምትችሉ፤

6 የፕሮጀክቱ በሚያቀርበው ሳምፕል መሰረት ማቅረብ የምትችሉ፤

7 ቲን ናምበር ተመዝጋቢ የሆናችሁ ተጫራች ይህ የጨረታ ሰነድ ከወጣበት ሚያዝያ 20 ቀን 2012ዓ/ም ጀምሮ በተከታታይ 8ት /ስምንት/ የስራ ቀናት ውስጥ ቅዳሜን ጨምሮ ማስገባት ትችላላችሁ፤

8 ተጫራቾች ሰነድን የማይመለስ ብር 50 በመክፈል መዉሰድ ትችላላቹ

9 ድርጅቱ የተሻላ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

10ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በ 27/08/2012 ዓ/ም ጥዋት 4:00 ተዘግቶ ከጠዋቱ 4:30 ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር 0348-990358/59

ኣድራሻ ዳዕሮ የመጨረሻ ታክሲ በስተግራ በኩል 70 ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል

Backs
Tender Category