ህብረት ወታደራዊ ስታፍ ኮሌጅ በኮሌጁ ካምፓስ ዉስጥ የሚገኘዉ የኮሌጅ የስታፍና የተማሪዎች መዝናኛ ክበብ , የሸቀጥ ሱቅ , ከረንቡላዎች ,ፀጉር ቤት በጨረታ አወዳድሮ ለባለሃብቶች ማከራየት ይፈልጋል
  • Posted Date: ሮብ ጳጉሜ 5, 2006 (over 9 years ago)
  • Closing Date: ማክሰኞ መስከረም 6, 2007 06:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ማክሰኞ 5, 2005 06:00 Afternoon
  • Rent/
  • Print
  • Pdf

የጨረታ ማስታወቂያ

ህብረት ወታደራዊ ስታፍ ኮሌጅ በኮሌጁ ካምፓስ ዉስጥ የሚገኘዉ የኮሌጅ የስታፍና የተማሪዎች መዝናኛ ክበብ , የሸቀጥ ሱቅ , ከረንቡላዎች ,ፀጉር ቤት በጨረታ አወዳድሮ ለባለሃብቶች ማከራየት ይፈልጋል :: ስለሆነም በጨረታዉ ለመሳተፍ ተሚፈልጉ ግለሰብ ሆነ ድርጅት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ እስከ መስከረም 05 ቀን 2007 ዓ/ም ድረስ ባለዉ ጊዜ ዉስጥ ዘወትር በስራ ቀናትና ሰዓት በኮሌጁ የዕቃ ግጂ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ ለጨረታዉ በተዘጋጀ ሰነድ በነፃ በመዉሰድና የስራ ቦታዉ በአካል በማየት መወዳደር የሚችሉ ሲሆን ተጫራቾች ከሚወዳደሩበት ጠቅላላ የቤቱ ኪራይ ለጨረታ ማስከበሪያ 2 % በጥሬ ገንዘብ ወም በሲፒኦ ማስያዝ ይጥበቅባችዋል የጨረታዉ ማስከበሪያ ገንዘብ ለተሸናፊዎች ወዲያዉኑ የሚመለስ ሲሆን ለአሸናፊዎች ደግሞ ዉል እስኪፈርም ድረስ በአደራ ይቀመጣል::

ጨረታዉ መስከረም 6 ቀን 2007 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:45 ተዘግቶ በዕለቱ ከለፋዱ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በክፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::

Backs
Tender Category