- የዘመኑ ግብር ከፍለው በዘርፉ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸው፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የአቅራቢነት ሰርተፍኬት፣ የቫት ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ የጥር 2012 ዓም ቫት ሪፖርት ያላቸውና ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- የጨረታ ማስከበሪያ ለዶዘርና ግሬደር ብር 100,000 (አንድ መቶ ሺህ ብር) ብቻ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒአ) ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በፅህፈት ቤታችን ስም ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ሰነድ ጨረታ ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል ሰነድ ጨረታ መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ለእያንዳንዱ አንድ ኦርጅናል ከሁለት ኮፒ ለየብቻው ጠቅላላ 6 የታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው በ2/8/2012 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ገፅ የድርጅቱ ማህተምና ፊርማ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡
- ፅህፈት ቤታችን ጨረታ ከተከፈተ በኋላ 20% የመጨመርና የመቀነስ መብት አለው፡፡
- ፅ/ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው፡፡
- ለበለጠ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 0345593411/ 0342408757 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡
በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት
የመቐለ ከተማ ዕቅድና ፋይናንስ ጽ/ቤት
መመለስ- ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
- ኮንስትራክሽን (301)
- ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
- የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (74)
- ግብርና (198)
- የግንባታ እቃዎች (1266)
- ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
- ማማከር (41)
- ትምህርትና ስልጠና (27)
- ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
- ምግብና መጠጥ (175)
- እግድ (56)
- ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
- ፈርኒቸር (230)
- ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
- ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
- ጤና (41)
- የቤት ዕቃዎች (44)
- ኢንሹራንስ (1)
- የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
- መሬትና ሊዝ (3)
- ጥገና (81)
- የህክምና ዕቃዎች (63)
- መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
- የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
- ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
- ፎቶግራፍና ፊልም (6)
- የህትመት ስራዎች (110)
- የማስታወቅያ ስራዎች (11)
- ኪራይ (213)
- ሽያጭ (333)
- የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
- የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
- የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
- ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
- ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
- የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
- የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
- መጋዝን (25)
- እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
s