መድሃኒት ኣቅራቢ ኤጄንሲ መቐለ ቅርንጫፍ ሰንጠረዥ ላይ የተዘረዘሩት የተለያዩ እቃዎች / የመኪና ጎማ ፣ የተለያዩ መጠን ያለቸዉ የሸልፊ መደርደርያ መስትዋቶች /በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
  • Posted Date: ዓርቢ መጋቢት 11, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 11:30 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:5,000
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ሶኒ መጋቢት 21, 2012 04:00 Morning
  • Other Sale/ Used Items Sale/
  • Print
  • Pdf

1 የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 ተጫራቾች የማይመለስ የጨረታ ሰነድ በ ቅርጫፍ መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 111 በብር 50 በመግዛትና ሰነዱን በመሙላት ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 07 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ እስከ መጋቢት 18ቀን 2012ዓ/ም በታሸገ ፖስታ ፌርማና የስልክ ቁጥር በመፃፍ መስራቤታችን በሚገኝዉ ሳጥን ማስገባት ይጠበቅበታል

3 የጨረታ ማስከበርያ ብር 5000.00 በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል

4 ኣንድ ተጫራች በሌላ ተጫራች ዋጋ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ ኣይችልም

5 ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን መጋቢት 18 ቀን 2012 ዓ/ም ሰዓት 11፡30

6 ጨረታዉ መጋቢት 21 ቀን 2012ከጥዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተግኝበት ይከፈታል

7 ለጨረታዉ የቀረቡት እቃዎች ኣይነትና ብዛት ድርጅታችንን ቅጥር ግቢ በኣካል በመምጣት ማየት ይቻላል

8 ኣሸናፊዉ ያሸነፈዉ እቃ ከ ፅ/ቤታችን በራሱ ትራንስፖርት ማጓጓዝ መዉሰድ ይኖርበታል

9 ፅ/ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ከገኝ ጨረታዉ ኣይገደድም

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 40 03 60/03 44 40  20 29 /03 44 40 06 63

Backs
Tender Category