በኤጄንሲ ማዕድንና ኢነርጂ ክልል ትግራይ ዉስጥ የሚገኝ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባባሪያ ዩኒት ከዚህ በታች የተገለፁትን በ ዎርክ ሾፕ የሚሰሩ የባዮ ጋዝ እቃወች ጨረታ ኣወዳድሮ ለማሰራት ስለሚፈልግ ህጋዊ ነጋዴ የሆናቸህ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል
  • Posted Date: ቀዳም መጋቢት 5, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 08:30 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:5000.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 09:00 Afternoon
  • Electrical Installation & Maintenance/
  • Print
  • Pdf

1 የ2012ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ፣ ቲን እና የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ የሚያቀርብ

2 ተወዳዳሪዎች ቫት ተመዝጋቢ መሆን ኣለበቸዉ

3  የጥር ወር ቫት ዲክላሬሽን ያደረጉበት ማቅረብ የሚችሉ

4 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ በስም የታሸገ ኢንቮሎፕ ማስገባት አለባቸዉ

5 ተጫራቾች የማይመለስ 50 በመክፈል ከቢሮ ቁጥር 215 መዉሰድ

6 የጨረታ ማስከበርያ ብር 5000 ያስይዛሉ

7 ፕሮፎርማዉ የሚወጣበት ቀን 04/07/2012ዓ/ም

8 ፕሮፎርማ  የሚዘጋበት ቀን 18/07/2012ዓ/ም በ 08፡30 ሰዓት

9 ፕሮፎርማ የሚከፈትበት ቀን 18/05/2012ዓ/ም 09፡00 ሰዓት

10 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ፕሮፎርማዉ በሙሉ ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራርያ ይትግራይ ልማት ማሕበር ህንፃ ዉስጥ ሆኖ ባዮ ጋዝ ፕሮግራም ማስተባባርያ ዩኒት ቁጥር 215 በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 03 44 40 20 88 ወይም 03 44 40 92 01 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል

Backs
Tender Category