የ 70 እንደርታ ልማት ማህበር የ2011 ዓ.ም በጀት ዓመት ጠቅላላ የገቢና ወጪ ኦዲት ለማድረግ ይፈልጋል፡፡
  • Posted Date: ሮብ ታኅሣሥ 29, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: በ10 ቀናት ውስጥ
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: መክፈቻ ቀንና ሰዓት አልተገለፀም
  • Accounting Related/ Auditing Related/
  • Print
  • Pdf

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን  : 29/4/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን :  በ10  ቀናት ዉስጥ

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : መክፈቻና ቀንና ሰዓት አልተገለፀም

የ70 እንደርታ ልማት ማህበር የ2011 ዓ.ም በጀት ዓመት ጠቅላላ የገቢና ወጪ ኦዲት ለማድረግ ስለፈለገ ህጋዊ የታደሰ ፍቃድ ያላችሁ ባለሙያዎች አስፈላጊውን ሁሉ የምታሟሉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ቀናት ውስጥ በታሸገ ፖስታ በማቅረብ መወዳደር ትችላላችሁ፡፡ 

አድራሻችን፡- አዲስ አበባ፣ ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ ስ.ቁ 0914126188/0914708685 

ትግራይ መቐለ፡- ቤት ት/ቲ ሃፀይ ዮሃንስ አካባቢ ስ.ቁ 0914704830/0919010736 

እንደርታ ልማት ማህበር 

Backs
Tender Category