በሀገር የመከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ስር በ4ኛ ሜ/ክ/ ጦር በመስሪያ ቤታችን አገልግሎታቸውን የጨረሱ የሚወገዱ ንብረቶች፡ የተለያዩ ቀላልና ከባድ ብረታ ብረት ፡የተለያዩ ወንበሮችና ጠረጴዛዎች የተለያዩ የማብሰያ እና የመመገቢያ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
  • Posted Date: ሓሙስ ታኅሣሥ 30, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ሮብ ጥር 13, 2012 03:30 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ሮብ ጥር 13, 2012 04:00 Morning
  • Other Sale/ Used Items Sale/
  • Print
  • Pdf
  1. የተለያዩ ቀላልና ከባድ ብረታ ብረት 
  2. የተለያዩ ወንበሮችና ጠረጴዛዎች 
  3. የተለያዩ የማብሰያ እና የመመገቢያ ዕቃዎች 

ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ከተ/ቀ 1-3 የተዘረዘሩት የንብረት ዓይነቶች ለእያንዳንዳቸው ብር 50 (ሃምሳ ብር) ብቻ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ኩሓ ማይባንዲራ 4ኛ ሜ/ክ/ጦር በንብረት እና አስተዳደር ቁጥጥር ዴስክ ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣከወጣበት ቀንጀምሮየጨረታሰነድንበመግዛትበቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳውቅን ጨረታውን ጥር 13/05/2012 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

ለተጨማሪ ማብራሪያ 

ስቁ፡-0342401028/0344420309 

በሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር መምሪያ 

Backs
Tender Category