Axum University
⚡ AI Quick Summary
* **የጨረታ ርዕስ፡** በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀ የክርስትያን እና የሙስሊም የበሬ ስጋ ግዥ (LOT-02)።
* **አስፈላጊ ቀናት፡** የጨረታ ማብራሪያ መጠየቂያ እስከ ነሐሴ 07 ቀን 2018 ዓ.ም (Aug 13, 2026) 11:00 ሰዓት፤ የጨረታ ማስገቢያ ማብቂያ ነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ.ም (Aug 20, 2026) ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ሆኖ በዚያው ዕለት በ4:30 ሰዓት ይከፈታል።
* **የብቃትና የቴክኒክ መስፈርቶች፡** ህጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የታክስ ክሊራንስ፣ የVAT እና ኤክሳይዝ ታክስ ምዝገባ፣ የተመደበ ቋሚ የእንስሳት ሐኪም፣ የቄራ ሰራተኞች የ3 ወር የጤና ምርመራ፣ ደረጃውን የጠበቀ በፍሪጅ የተገጠመ የስጋ ማጓጓዣ መኪና እና የብቃት ማረጋገጫ ሰነዶች ማቅረብ።
* **የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Security)፡** ብር 500,000.00 በ CPO ወይም Unconditional Bank Guarantee ጨረታው ከመከፈቱ በፊት በአካል በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ማቅረብ ይኖርበታል።

Lot Information

Object of ProcurementProcurement of Food and Beverages
DescriptionLOT-02 Procurement of Beef meat / የክርስትያን እና የሙስሊም የበሬ ስጋ ግዥ
Lot Number1
Clarification Request DeadlineAug 13, 2026, 5:00:00 PM
Pre-Bid Conference ScheduleNot Applicable
Site Visit ScheduleNot Applicable
Bid Submission DeadlineAug 20, 2026, 10:00:00 AM
Bid Opening ScheduleAug 20, 2026, 10:30:00 AM

Source of Fund

Funding SourceSource Of FundsTreasury
Governing LawsThe Federal Republic of Ethiopia

Eligibility Requirements

Participation Fee
Eligibility DocumentsLegal Qualification
FactorCriteria
Debarment

Bidder has not been debarred by a decision of the Public Procurement and Property Authority from participating in public procurements for breach of its obligation

valid tax clearance certificate

Bidder has to submit a valid tax clearance certificate issued by the tax authority in accordance with ITB Clause 4.6(b)(iii);

valid business license

Bidder has to submit valid business license indicating the stream of business in which the bidder is engaged in accordance with ITB Clause 4.6(b)(i);

VAT registration certificate

Bidder has to submit VAT registration certificate issued by the tax authority (in case of contract value specified in BDS Clause 4.6(b)(ii)

valid excise tax registration certificate

For procurements of goods and services subject to excise tax, to submit a valid excise tax registration certificate;

Professional Qualification
FactorCriteria
የእንስሳ ሃኪሙ የቅጥር ደብዳቤ፣የታደሰ የሙያ ፍቃድ፣የስራ ውል ማስረጃዎች ያለው መሆኑ

ለድርጅቱ ጤንነትና ጥራት ደህንነት የሚቆጣጠር የተመደበ ቋሚ የእንስሳ ሃኪም (ዶክተር) ያለው መሆኑ የቅጥር ደብዳቤ እና የታደሰ የሃኪሙ የሞያ ፍቃድ ወይም የስራ ውልና የታደሰ የሃኪሙ የሞያ ፍቃድ ማስረጃ የሚያቀርብ

የቄራው ሰራተኞች በየሶስት ወሩ የተመረመሩ መሆናቸው ከጤና ተቋም የተሰጠ ማስረጃ

በድርጅቱ ለእርድ ስራ የተቀጠሩት እና ውል ያሰሩት ሰራተኞች ከተመረመሩ ሦስት ወር ያላለፈው በሚመለከታቸው የጤና ተቋማት የተደረገላቸው የጤና ምርመራ የሚያሳይ ማስረጃ የሚያቀርብ

የተሟላ ዘመናዊ የእርድ መሳርያ በተመለከተ

ድርጅቱ የተሟላ ዘመናዊ የዕርድ መሳርያ ያለው መሆኑ የባለቤትነት ማስረጃዎች ማቅረብ የሚችልና የኪራይ ከሆነም የዕርድ መሳርያው እንዲገለገልበት ሕጋዊ የሆነ ውል ሰነድ ማቅረብ የሚችል፤ ጤንነቱ እና ጥራቱ የጠበቀ ስጋ እንደሚያቀርብ መሆኑ ማስረጃ ከጤና ጥበቃ ወይም ከመድሃኒትና ምግብ ቁጥጥር ኤጀንሲ ወይም ከእንስሳትና ዓሳ ልማት ድርጅት የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ የሚያቀርብ

Technical Qualification
FactorCriteria
የስጋ መጓጓዣ መኪና ፍርጅ የተገጠመለት ስልመሆኑና የሚስፈልጉ ዶኩሜንቶች

ድርጅቱ ደረጃውን የጠበቀ የስጋ ማጓጓዣ ፍርጅ የተገጠመለት መኪና የዋንነት ሊብሬና የታደሱ ህጋዊ ሰነዶች ወይም የኪራይ ከሆነ የውል ስምምነት ከነ ሙሉ የታደሰ ህጋዊ ዶክመንት ማስረጃ የሚያቀርብ

የላባላቶሪ ማህተም ያለው መሆኑ

ድርጅቱ ጤናማና የተመረመረ፣ የላብራቶሪ ማህተም ያረፈበት ስጋ ማቅረብ እንደሚችል ማስረጃ የሚያቀርብ

Bid Security Amount500,000 ETB
Bid Security Form For SMEBank_Guarantee, CPO, Letter from Small and Micro Enterprise,
Bid Security Form For Local BiddersBank_Guarantee, CPO,
Bid Security Form For Foreign Bidders

Notice

Terms and Conditions ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ብር 500,000.00 በCPO or UN Conditional Bank Guarantee ጨረታው ከመክፈቻ ቀን በፊት በአካል በእክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ማቅረብ አለባቸው ። በጥቃቅንና አንስተኛ የተደራጁ ማህበራት የሚያቀርቡት የድጋፍ ደብዳቤ የጨረታው ዓይነትና /ሎት/ የጨረታ ማስከበርያ መጠን መገለፅ አለበት፡፡  ተጫራቾች የጨረታ ከመከፈቱ በፊት Private key በሲስትሙ መላክ /ማያያዝ/ አለበት። ካላያያዘ ከውድድሩ ውጭ ይደረጋል፡፡  መያያዝ ያለባቸው ዶኩሜንቶች ግልፅና የሚነበቡ መሆን አለባቸው፣ እንዲሁም በሚመለካታቸው ቦታ ካልተያያዙ እና ካልቀረቡ ከጨረታው ውድቅ ይደረጋሉ።  ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡  አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈው እቃ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ቀርቦ ጥራቱ ከተረጋገጠ በኋላ ክፍያው ይፈፀማል፡፡ ማስታወሻ፡ ይህን መመዘኛ መስፈርት በሙሉ (100%) የማያማሉ ተወዳዳሪዎች ቀጥለው ወዳሉት መስፈርቶች ለውድድር ሊቀርቡ አይችሉም። (Must Meet Criteria) ተጫራች ድርጅት ከመንግስት ቄራዎች ተቋማት ጋር ውል የሚያስሩ ከሆነ ከላይ ባሉት መስፈርቶች መሰረት መሟላት ያለባቸው ሰነዶች በሙሉ ባለማጓደል ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website