⚡ ፈጣን የአይአይ ማጠቃለያ
* **አስፈላጊ ቀናት፡** የጨረታ ማብራሪያ መጠየቂያ እስከ ነሐሴ 07 ቀን 2018 ዓ.ም (Aug 13, 2026) 11:00 ሰዓት፤ የጨረታ ማስገቢያ ማብቂያ ነሐሴ 14 ቀን 2018 ዓ.ም (Aug 20, 2026) ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ሆኖ በዚያው ዕለት በ4:30 ሰዓት ይከፈታል።
* **የብቃትና የቴክኒክ መስፈርቶች፡** ህጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የታክስ ክሊራንስ፣ የVAT እና ኤክሳይዝ ታክስ ምዝገባ፣ የተመደበ ቋሚ የእንስሳት ሐኪም፣ የቄራ ሰራተኞች የ3 ወር የጤና ምርመራ፣ ደረጃውን የጠበቀ በፍሪጅ የተገጠመ የስጋ ማጓጓዣ መኪና እና የብቃት ማረጋገጫ ሰነዶች ማቅረብ።
* **የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Security)፡** ብር 500,000.00 በ CPO ወይም Unconditional Bank Guarantee ጨረታው ከመከፈቱ በፊት በአካል በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ማቅረብ ይኖርበታል።
Lot Information
| Object of Procurement | Procurement of Food and Beverages |
| Description | LOT-02 Procurement of Beef meat / የክርስትያን እና የሙስሊም የበሬ ስጋ ግዥ |
| Lot Number | 1 |
| Clarification Request Deadline | Aug 13, 2026, 5:00:00 PM |
| Pre-Bid Conference Schedule | Not Applicable |
| Site Visit Schedule | Not Applicable |
| Bid Submission Deadline | Aug 20, 2026, 10:00:00 AM |
| Bid Opening Schedule | Aug 20, 2026, 10:30:00 AM |
Source of Fund
| Funding Source | Source Of FundsTreasury |
| Governing Laws | The Federal Republic of Ethiopia |
Eligibility Requirements
| Participation Fee | |||||||||||||||||||||||||||
| Eligibility Documents | Legal Qualification
| ||||||||||||||||||||||||||
| Bid Security Amount | 500,000 ETB | ||||||||||||||||||||||||||
| Bid Security Form For SME | Bank_Guarantee, CPO, Letter from Small and Micro Enterprise, | ||||||||||||||||||||||||||
| Bid Security Form For Local Bidders | Bank_Guarantee, CPO, | ||||||||||||||||||||||||||
| Bid Security Form For Foreign Bidders |
Notice
| Terms and Conditions | ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ብር 500,000.00 በCPO or UN Conditional Bank Guarantee ጨረታው ከመክፈቻ ቀን በፊት በአካል በእክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ማቅረብ አለባቸው ። በጥቃቅንና አንስተኛ የተደራጁ ማህበራት የሚያቀርቡት የድጋፍ ደብዳቤ የጨረታው ዓይነትና /ሎት/ የጨረታ ማስከበርያ መጠን መገለፅ አለበት፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ከመከፈቱ በፊት Private key በሲስትሙ መላክ /ማያያዝ/ አለበት። ካላያያዘ ከውድድሩ ውጭ ይደረጋል፡፡ መያያዝ ያለባቸው ዶኩሜንቶች ግልፅና የሚነበቡ መሆን አለባቸው፣ እንዲሁም በሚመለካታቸው ቦታ ካልተያያዙ እና ካልቀረቡ ከጨረታው ውድቅ ይደረጋሉ። ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈው እቃ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ቀርቦ ጥራቱ ከተረጋገጠ በኋላ ክፍያው ይፈፀማል፡፡ ማስታወሻ፡ ይህን መመዘኛ መስፈርት በሙሉ (100%) የማያማሉ ተወዳዳሪዎች ቀጥለው ወዳሉት መስፈርቶች ለውድድር ሊቀርቡ አይችሉም። (Must Meet Criteria) ተጫራች ድርጅት ከመንግስት ቄራዎች ተቋማት ጋር ውል የሚያስሩ ከሆነ ከላይ ባሉት መስፈርቶች መሰረት መሟላት ያለባቸው ሰነዶች በሙሉ ባለማጓደል ማቅረብ ይኖርባቸዋል። |
Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website