⚡ AI Quick Summary
Here is a clear and concise summary
የሐራጅ ማስታወቅያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ይዞታዎችና ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሓራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል::
| ተ.ቁ | የተበዳሪው ስም | የንብረት አስያዥ ስም | አበዳሪ ቅርንጫፍ | የመያዣ ንብረቱ የሚገኝበት ኣድራሻ እና የመያዣ መለያ | የንብረቱ ዓይነት/የሚሰጠው አገልግሎት | የሓራጅ መነሻ ዋጋ | ሓራጅ የሚከናወንበት ቀንና ሰዓት | |||||
| ከተማ | ክፍለ ከተማ | ቀበሌ | የይዞታ ማረጋገጫ (ካርታ) ቁጥር | የይዞታው ስፋት በካሬ ሜትር | ቀን | ሰዓት | ||||||
| 1 | አሉላ ሙሑር ሃይለ | አሉላ ሙሑር ሃይለ | መቐለ | መቐለ | ሓወልቲ | 8062/03/9454 | 70.89 | ለመኖርያ አገልግሎት የሚውል ባለ 3 መኝታ ቤት ኮንደሚንየም | 2,757,868.18 | 26/12/2018 | ከጠዋቱ 3:00-4:00 | |
| 2 | አባዲ ዓይነኩሉ ፀሃየ | አባዲ ዓይነኩሉ ፀሃየ | መቐለ | መቐለ | ሓድነት | 4304/05/9599 | 49.96 | ለመኖርያ አገልግሎት የሚውል ባለ 2 መኝታ ቤት ኮንደሚንየም | 2,101,592.02 | 26/12/2018 | ከጠዋቱ 4:00-5:00 | |
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሓራጅን መነሻ ዋጋ 1/4 ኛውን በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ(ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል የክፍያ ማዘዣ(ሲፒኦ) የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ ቢሆን ይመረጣል።
- ሐራጁ የሚከናወነው በ መቐለ ከተማ በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ መቐለ ዲስትሪክት ፅ/ቤት ግቢ ይሆናል።
- የንብረቱ ሁኔታ ባንኩ በሚያመቻቸው ፕሮግራም መሰረት ንብረቶቹ መጎብኘት ይቻላል።
- የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ገንዘብ በ 15 ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው 15 ቀን ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ የሐራጅ ማስከበርያ ያስያዘው ገንዘብ ወደ ባንኩ ገቢ ይሆናል።
- ከቤቱ ሽያጭ ጋር ተያይዞ የሚከፈሉ የስም ማዛወርያ ጨምሮ የተለያዩ ታክስ እና ግብር የሚከፈል ክፍያ ካሉ የጨረታው አሸናፊው ይከፍላል።
- ባንኩ ሐራጁን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344407766 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል ወይም በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ መቐለ ዲስትሪክት ሕግ አገልግሎት በአካል በመቅረብ መጠየቅ ይቻላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መቐለ ዲስትሪክት